“አብይ አህመድ በአማራ ክልል ፋኖን የማጥፋት እቅዱ 100 ፐርሰንት ግቡን ባለመምታቱ ነው ፊቱን ወደ ወለጋ አዙሮ፣ የበቀል እርምጃ የወሰደው።” – ፓስተር ደረጀ ከበደ

June 24, 2022
በአማራ ላይ እየተፈፀመ ያለው የዘር ጭፍጨፋ በሩዋንዳም አልተፈፀመም። የፋኖን ስም ለማጠልሸት ከቆሰለ መከላከያ ጥቁር መሳሪያ ነጠቀ እያለ ስሙን ሲያጠለሽ የነበረው አብይ አህመድ … እናቶችንና ህፃናትን የረሸነውን፣ በፓርላማ አሸባሪ የተባለውን ኦነግ ሸኔ “ኢመደበኛ ሀይል” በማለት በስስት ገልፆታል።
የሰውዬው አመለካከት ትንሽ ነው። በአማራ ክልል ፋኖን ለማጥፋት፣ አማራን ለማዋረድ ያቀደው የጥፋት እቅድ 100 ፐርሰንት ግቡን አልመታለትም። ለዚህም ነው ፊቱን ወደ ወለጋ አዙሮ፣ የበቀል እርምጃ የወሰደው።
አብይ አህመድ በአማራ እልቂት ላይ experiment እየሰራ ይመስለኛል። እየሆነ ያለው ይሄው ነው። ሰውዬው ጥላም፣ ክብርም የለውም።
—–
ፈለገ ግዮን

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Previous Story

የኢትዮጵያ ከቶሊካዊት ቤተክርስቲያን በጋምቤላ እና በምእራብ ወለጋ ለተከሰተው የንጹሐን ወገኖች ግድያ አስመልክቶ ያስተላለፈችው መልዕክት

Next Story

#በቃ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች “መንግስት በሰላም ስልጣን እንዲለቅ” ጠየቁ!

Go toTop