
ጀ/ል ተፈራ ማሞ “ፋኖ በሁለት መንገድ እየተዋጋ ነው”/ ድቡቁ የብልፅግና ስልጠና / “የትግራይ ተፈናቃዮች ይመለሱ “አምባሳደሮቹ|EN
ጀ/ል ተፈራ ማሞ “ፋኖ በሁለት መንገድ እየተዋጋ ነው”/ ድቡቁ የብልፅግና ስልጠና / “የትግራይ ተፈናቃዮች ይመለሱ “አምባሳደሮቹ|EN

እሳት በሌለበት ጭስ የለም (There’s no smoke where there’s no fire.)
ዳግማዊ ጉዱ ካሣ አፍንጫ ሲመታ ዐይን እያለቀ፤ የፊታችን ነገር ክፉኛ ታመሰ፡፡ ይመስለናል ለኛ ጨልሞ የሚቀር፤ ቀኒቱ ቀርባለች ዕብቁ ሊበጠር፡፡ የጨለማው ግዝፈት ተስፋ ቢያስቆርጥም፤ የትንሣኤው

“ጠበቃዎችን እያነጋገርኩ ነው፣ በአቪዬሽን ህግ ሊከለክሉኝ እንደማይችሉ ተነግሮኛል”- አቶ ልደቱ አያሌው
ዛሬ ጠዋት ከአሜሪካ ወደ ሀገራቸው ኢትዮጵያ ለመጓዝ በአትላንታ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ቢገኙም እንዳይሳፈሩ የተደረጉት ፖለቲከኛው አቶ ልደቱ አያሌው ጉዳዩን በህግ ሊይዙት እንደሚችሉ ተናገሩ።

ችሮታ (በእውቀቱ ስዩም)
ወዳጆቼ እንዴት ናችሁ? ትራምፕ ከተመረጠ ጊዜ ጀምሮ አልተገናኘንም፤ በነገራችን ላይ፥ ትራምፕ ማለት ለኔ የሜሲ ቦዲጋርድ ማለት ነው፤ የሜሲ ቦዲጋርድ ድንገት ከመሬት ተንስቶ ወደ ጨዋታው

የመንግስቱ ኃይለማሪያም ጭካኔ እና የአንጋፋው ደራሲና ጋዜጠኛ አቤ ጉበኛ አሟሟት – በጥበቡ በለጠ
የካቲት 1 ቀን 1972 ዓ.ም #በዛሬዋ_ዕለት ከ 45 ዓመት በፊት ልክ በዛሬዋ ቀን አንጋፋው ደራሲና ጋዜጠኛ አቤ ጉበኛ ከዚህ ዓለም በሞት የተለየበት ዕለት ነበር።

አማራ እንቅልፍህን ለጥጥ! ኦነግሸኔዎችም በዕቅዳቸው መሠረት እየሄዱ ነው!
አምባቸው ዓለሙ ገበሬው “ወይ አንቺ ክምሬ አለሁኝ ብለሻል፤ አላወቅሽም እንጂ በቁምሽ አልቀሻል፡፡” ያለው ወዶ አልነበረም፡፡ ክምሩን ሲወቃ እንደሚመልስ ቃል እየገባ ከየቦታው በብድር የወሰደው እህልና

የአማራ ህዝብና ምሁራኑ በአብይ አህመድ ታጣቂ መታረድ እናወግዛለን
በኢትዮጲያ ታሪክ ታይቶ በማይታወቅ ሁኔታ ህዝባችን በሚዘገንን ሁኔታ የሚታርድበት የሚገረፍበት የሚታሰርበትና የሚፈናቀልበትን ሰቆቃ የሰው ልጅ መብት ቀርቶ የእንሰሳት በሚከብርበት ሃገር ያለን ዝም ማለት

የሃይማኖት መሪዎች የፀሎትና የሰላም ጥሪ
የኢትዮጵያ የሃይማኖት መሪዎች ለመንግሥት እና ታጣቂዎች የሰላም ጥሪ አደረጉ። የሃይማኖት መሪዎቹ ይህንን የሰላም እና የጸሎት ጥሪ ያደረጉት የኢትዮጵያ ሲቪል እና የሙያ ማህበራት ኮንግረስ ባዘጋጀው