አሸባሪው ሕወሓት በማይካድራ ንፁሃን ዜጎችን በግፍ የጨፈጨፈበት 1ኛ ዓመት ዝክረ መታሰቢያ ተካሄደ

November 7, 2021
አሸባሪው ሕወሓት ጥቅምት 30/2013 ዓ.ም ከቀኑ 10:00 ጀምሮ በማይካድራ ከ1 ሺሕ 200 በላይ ንፁሃን ዜጎችን በግፍ የጨፈጨፈበት 1ኛ ዓመት ዝክረ መታሰቢያ በባህርዳር ከተማ ሻማ በማብራት እና የኅሊና ፀሎት በማድረግ በሚሊኒየም አደባባይ ተከብሯል።
በመርኃግብሩ የባህርዳር ከተማ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ድረስ ሳህሉ (ዶ/ር)፣ የባህርዳር ከተማ ብልፅግና ፓርቲ ጽ/ቤት ኃላፊ የኔሰው መኮንን እንዲሁም ሌሎች የከተማዋ አመራሮች፣ የሃይማኖት አባቶች፣ የሀገር ሽማግሌዎች እና በርካታ የከተማው ነዋሪዎች ተገኝተዋል።
መረጃው የባህር ዳር ከተማ ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት ነው።

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Previous Story

በመስቀል አደባባይ ሚሊዮኖች በአንድ ድምጽ የአሸባሪውን ሕወሓት ቡድን ግብዓተ ቀብር ለመፈጸም እንደሚገባ ገለጹ

Next Story

የዶር አብይ አህመድ መንግስትም ለድርድር ተዘጋጅቶ የፕሬዘዳንት ኦባሳንጆን ምላሽ እየጠበቀ ነው።

Go toTop