ግጥም ፋኖ ተሰማራ! September 22, 2023 by ዘ-ሐበሻ በገጥ ለገጥ ፍልሚያ አይቀጡ ሲቀጣ፣ እንደ አይጥ ሾልኮ ሄዶ ድሮን ሲያፈነዳ፣ ህፃናትን ሲገድል ልጆች ሲያደርግ ሽባ፣ የአማራን ዘር ጠርጎ ተምድር ሊያጠፋ፣ ፋኖ ተጠራራ ቆላ ወይና ደጋ ፣ በቁጭት በንዴት ገንፍለህ ተነሳ! የእርጉዝ ሆድ ቀዳጁ ሰይጣን ቀንድ ሲያውጣ፣ ብልትን ቆራጩ ሰዶም ደም ሲጠጣ፣ አይን የሚፈነቅል Read More
ግጥም አማራ ቃል ግባ! – በላይነህ አባተ September 18, 2023 by ዘ-ሐበሻ አይተህ ተመልክተህ የሚደርስብህን፣ ተምድር ሊያጠፉ የሸረቡብህን፤ ግማሽ ክፍለ-ዘመን የቆመሩብህን፣ አማራ ቃል ግባ አጣምረህ ክንድህን፣ ሰፈርን መንደርን ድርምስ አርገህ ጎጥን፡፡ እንደነዚያ አርበኞች እንደ ቅደመ አያትህ፣ Read More
ግጥም አማራ አማን ነወይ! August 19, 2023 by ዘ-ሐበሻ አማን ነው ወይ አገር፣ ቅዬውና አድባሩ፤ አማራ አማን ነወይ፣ ጎልማሳው ወጣቱ፣ ለአገር ስል ልገፋ ብሎ በማሰቡ፣ ግፍ እንደ ዶፍ ዝናብ የሚወርድበቱ፣ በአጥንቱ ካስማነት ባቆማት Read More
ሰብአዊ መብት·ግጥም ጎንደር ተደፈረች እብድ አግብታ #ዝናሸ (ጎንደሬው በጋሽው) August 14, 2023 by ዘ-ሐበሻ ኧረ የጎንድር ሰው እትየ የዝና የኛይቱ የዝናሺ ምን ክፉ ገጠመሺ ምን ጉደኛ አመጣሺ ገዳዩ ጨፍጫፊው አውዳዊም ባልሺ የሞተውወንድምሺ ያለቀውም ህዝብሺ “ድርቡሽም ቢመጣ አልደረሰም ደጅሽ፤ Read More
ግጥም የአቢይ ኑዛዜ!!! – በአየለ ታደሰ August 7, 2023 by ዘ-ሐበሻ መግቢያ ገጣሚ አይደለሁም፡፡ አንዳንዴ ግን ሕሊናዬ ሲቆስል ግጥሜን በተለየ መንገድ ማቅረብን እመርጣለሁ፡፡ ይህንን በመርማሪ ጋዜጠኛ ዓይን ተመስሎ የድርጊቱ ባለቤት ግን እንደ አድራጊ ወይም ተራኪ Read More
ግጥም አማን ነወይ ቅየው! – በላይነህ አባተ June 6, 2023 by ዘ-ሐበሻ አማን ነውይ አገር፣ ቅዬውና አድባሩ፤ አማን ነወይ ሕዝቡ፣ ጎልማሳው ወጣቱ፣ ለአገር ስል ልገፋ ብሎ በማሰቡ፣ ግፍ እንደ ዶፍ ዝናብ የሚወርድበቱ፣ በአጥንቱ ካስማነት ባቆማት አገሩ! Read More
ሰብአዊ መብት·ግጥም ሕዝብ ሆይ! – በላይነህ አባተ June 3, 2023 by ዘ-ሐበሻ ሕዝብ ሆይ! ጅቡ ሲመጣ አፍጦ በአውሬ ባህሪው ሊገምጥህ፣ እንደ አምናው ተዛሬ ነገ ሰውን ይሆናል ብለህ ተጠበክ፣ እንደ ታች አምናው ዘንድሮም ዳግም ቂል ተሆንክ፣ የራስህ Read More
ግጥም እንሂድ ይለኛል ደግሞ!! – (ዶ/ር በድሉ ዋቅጅራ) May 21, 2023 by ዘ-ሐበሻ መከራ መንገድ እንጂ፣ ስርየት መድረሻ የሌለው፤ ታሪክ ድርሳኑ ሲፈተሽ፣ ጦቢያ መንገደኛ ነው፡፡ ባዘመመ ጎጆው፣ በተውተፈተፈ ግርግዳ፤ የተንጠለጠለ ቅል የተሰቀለ አቁማዳ፤ ካለው፤ ጦቢያ መንገድ ይወዳል፣ Read More
ግጥም ሴቶች ወንድ ምረጡ! – በላይነህ አባተ May 1, 2023 by ዘ-ሐበሻ ኢትዮጵያ ባለም መናቅ የያዘችው፣ ሴቶች ወንድን መምረጥ ያቋረጡ እለት ነው፡፡ እንደተባረኩት እንደ አያቶቻችሁ፣ ወንድ መምረጥ ጀምሩ ሴቶች እባካችሁ፡፡ እንደ ሸክላ ገላ እንደ ፈረንጅ ሴት፣ Read More
ግጥም ሰላቢ ሁላ!!! – ያሬድ መኩሪያ April 28, 2023 by ዘ-ሐበሻ ሰላቢ ሁላ!!! “”””””””””””””” ሳይማሩ፣የተማሩ ባጋጣሚ፣የከበሩ ከእውቀት ጥበብ የተፋቱ ግርድፍ ሽርክት፣ግንፍል ጥሬ ተፈጭተው፣ተሰልቀው! ተወቅጠው፣ተደልዘው! በቅጡ እንኳን ያላሙ ትንሽ ትልቅ፣ልጅ አዋቂ ፍጥረተ ሰብእ፣ያማረሩ አብለው፣ቀጥፈው ሀገር መሩ:: Read More
ሰብአዊ መብት·ግጥም መቃብር ብቻ ሆንሽ!! – ያሬድ መኩሪያ April 25, 2023 by ዘ-ሐበሻ መቃብር ብቻ ሆንሽ!! ””””””””””””””””””””””””””””” አይሞቅም አይበርድም፣ቢዘሩ ያበቅላል ምቹ ነው ለመኖር፣ብሩክ ነው ምድሩ ሰዉ ግን ተርቧል፣ደህይቷል ታርዟል የኑሮ ፎርሙላ፣ጠፍቶት ቅጥ አንባሩ:: በሰው ደካማነት፣ጠልቆ ያለማሰብ እንስሳ Read More
ግጥም ጥቁር ወተት፤ነጭ ኑግ – ያሬድ መኩሪያ April 17, 2023 by ዘ-ሐበሻ ጥቁር ወተት፤ነጭ ኑግ “”””””””””””””””””””””””””””” በሰው ደም ታጥቦ ጨቅይቶ ሲ,ዖልን ፈጥሮ በምድር አማን ሠላም ነው ይልሀል ይሄ ወደረኛ፣ወንበር አፍቅር ጡር ማይፈራ፣የዘመን ቁር:: ወተት ጥቁር ነው፣ኑግ Read More
ዜና·ግጥም አትሰቀል ይቅር! (አሥራደው ከፈረንሳይ) April 14, 2023 by ዘ-ሐበሻ በገባለት ቃሉ – አባትህ ለ’ኛ አባት፤ አንተ ለኛ ሞተህ – ልንድን ከሃጢያት፤ እኛን አድናለሁ – ብለህ ከመከራ፤ መስቀል ተሸክመህ አትውጣ ተራራ:: በጨካኞች ጅራፍ – Read More
ዜና·ግጥም ዐምሐራ ይግደለኝ!!! – ያሬድ መኩሪያ April 14, 2023 by ዘ-ሐበሻ ዐምሐራ ይግደለኝ!!! “”””””””””””””””””””””””””’‘ ማተቡን አጥባቂ፣በሃይማኖቱ የጸና የሰው የማይፈልግ፣ኩሩና ቆፍጣና ዐምሐራ ይግደለኝ፣የሀገር ዋልታ ካስማ:: ተዋርዶ ተራቁቶ፣ግፍም ተሰርቶበት እየተሳደደ፣እየተዘረፈ፣እየተገደለም ጠላቱን መርጦ እንጂ፣ንጹሐን አይነካም:: መሠልጠን እንዲህ ነው፣ክፉ Read More