ዘ-ሐበሻ

በካልጋሪ ከተማ የኮፈሌ ሰመአትን ለማሰብ በተደረገው ዝግጅት ላይ የቀረበ ማራኪ ግጥም – – በእዝራ ዘለቀ

October 3, 2013
በምእራብ አርሲ ዞን ኮፈሌ ከተማ የመንግስት ወታደሮች በሰላማዊ ሙስሊሞች ላይ የፈጸሙትን ግድያ አስመልክቶ ሴፕቴምበር 22  በካልጋሪ የኮፈሌ ሰመአትን ለማሰብ በተደረገው ዝግጅት    በአቶ እዝራ ዘለቀ     [jwplayer mediaid=”8010″]

ሕዝባዊ ጥያቄዎችን በማፈንና አደባባይ በመከልከል መገደብ በህግም በታሪክም ያስጠይቃል!! ሲሉ አንድነትና በ33ቱ ፓርቲዎች በጋራ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጡ

October 3, 2013
በአንድነትና በ33ቱ ፓርቲዎች በጋራ የተሠጠ ጋዜጣዊ መግለጫ አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ለሶስት ወራት የሚቆይ ህዝባዊ ንቅናቄ በስትራቴጅው መሰረት በመጀመር፤ በመላው አገሪቱ የሚገኙ አባላቶቹንና ደጋፊዎቹን

ትግላችን የኢትዮጵያን ህዝብ ማዕከል ያደረገ በኢትዮጵያ ህዝብ የታጀበና በኢትዮጵያውያን ላይ የሚተማመን ሊሆን ይገባል

October 3, 2013
መስከረም 22 ቀን 2006 ዓ.ም. Oct 2,  2013 የኢትዮጵያ ህዝብ የጋራ ትግል ሽንጎ በመሠረታዊ ሰነዶቹ ላይ በግልጥ እንዳሰፈረው ለምሥረታው ዋና ምክንያት ከሆኑት ጉዳዮች ውስጥ

አወጋን በወልቃይት ጎሮ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት የአማራ ልጆች እንዳይማሩ መከልከላቸውን ገለጸ

October 2, 2013
በወልቃይት በሚገኘው ጎሮ አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ይማሩ የነበሩ የአማራ ልጆች ዘንድሮ እንዳይመዘገቡና እንዳይማርሩ መከልከቸውንና ይህንንም እንደሚያወግዝ የአማራ ወጣቶች የጋራ ንቅናቄ (አወጋን) ገለጸ።

የተጣበቁት መንትዮች እና አስጨናቂው የ6 ሰዓታት ቀዶ ሕክምና – በመላኩ ብርሃኑ (ከአዲስ ጉዳይ መጽሔት)

October 2, 2013
ልዩ ዘገባ በመላኩ ብርሃኑ ይህ ታሪክ ተጣብቀው የተወለዱት የኢትዮጵያዊያኑ መንትዮች ማሪያ እና ሮዛ ታሪክ ነው። እነሱን ለማለያየት እስካሁን ባለው መረጃ በሀገራችን የሕክምና ታሪክ በዓይነቱ

የጋምቤላን መሬት የተቀራመተው የህንዱ ካራቱሪ የንግድ ባንክን 62 ሚሊዮን ብር ዕዳን መክፈል ተስኖታል

October 2, 2013
§ ኩባንያው የሠራተኞች ግብር፣ ጡረታ እንዲሁም የክልሉን የመሬት ግብር አልከፈለም § ከቀረጥ ነጻ ያስገባቸውን ማሽነሪዎች በማከራየትና በመሸጥ እየተከሰሰ ነው § ከተረከበው 300 ሺ ሔክታር

ዘመነ ፍዳው እንዲያጥር ለምትፈልጉ ወገኖች ሁሉ!

October 2, 2013
ከይነጋል በላቸው በየመን የኢትዮጵያ መንግሥት ተወካይ ስለኢትዮጵያውያን መሰቃየትና በ”ሀገራቸው ኤምባሲ” ሊረዱ እንደሚገባ ሲነገረው “እኛ እዚህ የመጣነው ለ‹ገረዶች› አይደለም” ማለቱን ከጋዜጠኛ ግሩም ተ/ሃይማኖት በኢሳት አማካይነት

በቬጋስ የአገር ቤቱን ሕዝባዊ እንቅስቃሴ የሚደግፍ አገራዊ ስብሰባ ተጠራ

October 2, 2013
በቬጋስ የሚገኘው የኢትዮጵያ ራዕይ ማህበር በወቅታዊ የአገሪቱ ጉዳይ ላይ ትኩረት ሰጥቶ የሚነጋገርና አንድነት ሲያካሂድ የቆየውንና ወደፊትም የሚያደርገውን ሕዝባዊ ንቅናቄ በመደገፍ በመጪው ኦክቶበር 16 በከተማዋ
ዶር ነጋሶ ጊዳዳ፣ የአንድነት ለዴሞክራሲ እና ለፍትህ ፓርቲ (አንድነት) ሊቀ መንበር

መስከረም 19 ቀን 206 ዓ.ም አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ (አንድነት) በጠራው ሕዝባዊ ሠላማዊ ሠልፍ በዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ የተደረገ ንግግር

October 2, 2013
የተከበራችሁ የሰላማዊ ሰልፉ ታዳሚዎች፤ የተከበራችሁ የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች፤ የተከበራችሁ የሚዲያ ባለሙያዎችና ጋዜጠኞች፤ ክቡራንና ክቡራት! አስቀድሜ የማክበር ሰላምታየን እያቀረብኩ መብታችንን አደባባይ ወጥተን ለምንጠይቅበት፣ ያልተሸራረፈ ነፃነታችንን

የአንዱዓለም አራጌ መልክት ከቃሊቲ (በሰላማዊ ሰልፍ ላይ የተነበበ)

October 1, 2013
ከሁሉ አስቀድሜ በዚህ ታላቅ ህዝባዊ ሠላማዊ ሠልፍ ለተገኛችሁ ኢትዮጵያውያን ወገኖቼ ለእያንዳንዳችሁ በተናጠል ልባዊ የአክብሮትና የናፍቆት ሠላምታዬ በግፍ ከታሰርኩባት ጠባቧ ክፍል ይድረሳችሁ ኢትዮጵያውያን ለዘመናት እውን
1 579 580 581 582 583 693
Go toTop