ዜና በምእራብ ሸዋ ዞን ዳኖ ወረዳ አጅላ ዳሌ እና አዋዲ ጉልፉ የሚኖሩ አማራዎች በከፍተኛ ችግር ውስጥ እንገኛለን አሉ October 23, 2013 by ዘ-ሐበሻ (ዘ-ሐበሻ) በኦሮሚያ ክልል ምእራብ ሸዋ ዞን ዳኖ ወረዳ አጅላ ዳሌ እና አዋዲ ጉልፉ የሚኖሩ አማራዎች በከፍተኛ ችግር ውስጥ እንገኛለን ሲሉ መግለፃቸው ተዘገበ፡፡ ነዋሪዎቹ Read More
ነፃ አስተያየቶች ፍራንክፈርት፣ ሳዋ ፣ሳሃራ ፣ ሜዲትራንያን፣ ላምባዱሳ October 23, 2013 by ዘ-ሐበሻ በልጅግ ዓሊ ይህ የሆነው ጀርመን ፍራንክፈርት ውስጥ ነው። ወቅቱ በጋው ላይ ነው። እንደ አብዛኛው የአውሮፓ ከተማዎች የፍራንክፈርት ውበት በበጋው ደመቅ ያለ ነው። በእንደዚህ ደስ Read More
ነፃ አስተያየቶች ጎበዝ ምንድን ነው ነገሩ? – ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ለ7 ሰዓታት በመብራት እጦት ሥራ አቁሞ ነበር October 23, 2013 by ዘ-ሐበሻ የኃይለማርያም ደሳለኝ መንግሥት እንዴት ይጠየቃል? ከመሐመድ አሊ መሀመድ የገዥው ፓርቲ ልሳን እንደሆነ የሚታወቀው ፋና FM ሬዲዮ በቀትር የዜና እወጃው በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ከትናንት 10 Read More
ዜና ‘‘መላኩ ፈንታ ሥልጣናቸውን መከታ በማድረግ የሶስት ልጆች እናትን ከትዳሯ አፋተው አግብተዋል’’ – ዐቃቤ ሕግ October 23, 2013 by ዘ-ሐበሻ በሰንደቅ ጋዜጣ ሪፖርተር የፌዴራሉ የሥነ ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ዐቃቤ ህግ ከትናንት በስቲያ ጀምሮ በገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣናት እና ግብረ አበር ባለሀብቶች ላይ የመሰረተውን ክስ በፍርድ Read More
ዜና ስብሃት ነጋ በመርሳት ችግር (ዳመንሺያ) በሽታ ተጠቂ እንደሆኑ ተገለጸ October 23, 2013 by ዘ-ሐበሻ (ዘ-ሐበሻ) አዛውንቱ የሕወሐት መስራች ስብሃት ነጋ በመርሳት በሽታ (ዳመንሺያ) በሽታ ተጠቂ እንደሆኑ ለአዛውንቱ ቅርብ የሆኑ ምንጮች ገለጹ። ምንጮች በተለያዩ ሁኔታዎች እንደገለጹት ስብሃት በየመድረኩ አንድ Read More
ዜና 2 የጎንደር ወረዳዎችን ወደ ትግራይ ክልል ለማካለል ፊርማ ማሰባሰብ ተጀመረ October 22, 2013 by ዘ-ሐበሻ (ዘ-ሐበሻ) በአማራ ክልል ስር ያሉትና በሰሜን ጎንደር ስር የሚገኙት 2 ወረዳዎችን ወደ ትግራይ ክልል ለማጠቃለል የፊርማ ማሰባሰብ መጀመሩን ለዘ-ሐበሻ ከስፍራው የደረሰው መረጃ አመለከተ። ለዘ-ሐበሻ Read More
ነፃ አስተያየቶች ሌባ ተይዞ ዱላ ይጠየቃል? በሆላንድ – ከፕ/ር መስፍን ወልደ ማርያም October 22, 2013 by ዘ-ሐበሻ ከፕ/ር መስፍን ወልደ ማርያም ጥቅምት 2006 በአሥራ አምስተኛው ምዕተ-ዓመት ግድም ሆላንድ የታወቀ የባሕር ኃይል ሆኖ ከደቡብ አፍሪካ እስከደቡብ አሜሪካ፣ የኔዘርላንድ የቆዳ ስፋት 41 526 Read More
ዜና በትግራይ አንድ ቄስ ተገደሉ October 22, 2013 by ዘ-ሐበሻ ታዋቂው ብሎገር አብረሃ ደስታ ከመቀሌ እንደዘገበው በትግራይ ክልል ክልተ አውላዕሎ ወረዳ (ጣብያ አይናለም) በቤተክርስትያን ግንባታ ምክንያት በህዝብና አስተዳዳሪዎች መካከል አምባጓሮ ተፈጥሮ አንድ ቄስ ተገደሉ። Read More
ዜና 33ቱ ፓርቲዎች ወደ “ትብብር ለዴሞክራሲያዊት ኢትዮጵያ” አደጉ October 22, 2013 by ዘ-ሐበሻ (ፍኖተ ነፃነት) 33 ፓርቲዎች እየተባሉ የሚጠሩት በ15/02/ 05 የአዳማ ፔቲሽን ተብሎ የሚጠራውን የፈረሙ ናቸው፡፡ የጋራ ስምምነት ሰነድ የፈረሙት 24 ፓርቲዎች ሲሆኑ ጥቅምት 10 ቀን Read More
ጤና ሴት ልጅ እንዳፈቀረችህ ማረጋገጥ የምትችልባቸው 10 መንገዶች October 22, 2013 by ዘ-ሐበሻ ሊሊ ሞገስ ከአፕል ቫሊ (ይህ ጽሁፍ በዘ-ሐበሻ ጋዜጣ ቁጥር 56 ታትሞ የወጣ ነው) የቅርብ ጊዜ የስነ ልቦና ጥናታዊ ሪፖርቶች… ሴት ልጅ ለአንተ ልዩ ፍቅርና Read More
ነፃ አስተያየቶች ጫልቱ እንደ ሄለን ከቡርቃ ዝምታ የቀጠለው መርዛማ ብዕር October 22, 2013 by ዘ-ሐበሻ ዳኛቸው ቢያድግልኝ ተራሮች አንቀጠቀጥኩ ያለው ትውልድ አካል ነኝ ባዩ ወንድማችን በቡርቃ ዝምታው በማር የተለወሰ መርዝ አሰናድቶ አማራና ኦሮሞ ሲተራረድ ዙርያ ከበው በለው! አትማረው! የሚሉትን Read More
ነፃ አስተያየቶች እዚህም አዚያም ጩኸቱ ተበራክቷል . … ነብዩ ሲራክ ከሳዑዲ አረቢያ (ጋዜጠኛ) October 22, 2013 by ዘ-ሐበሻ ያን ሰሞን አንድ ጋዜጠኛ ወዳጀ ከወደ አማሪካ የሚያየውን የስደተኛ ህይወት በጨረፍታ በሚያስቃኝበት መጣጥፉ “ስሞት ሬሳየን አቃጥሉት !” ብሎ የተናዘዘን ወንድም አሳዛኝ የህይወት ታሪክ ከእነ Read More
ነፃ አስተያየቶች ሁሉም ይናገር ሁሉም ይደመጥ!! October 22, 2013 by ዘ-ሐበሻ ከአንተነህ መርዕድ እምሩ በድሮ አጠራሩ ሻንቅላ በአሁኑ የጉሙዝ ብሄረሰብ የተማርሁት ትልቅ ነገር አለ። “በትልቆች ጉዳይ ምን ጥልቅ አደረገህ” እየተባልሁ በሚያሸማቅቅ ባህል አድጌ በጉሙዝ ህብረተሰብ Read More
ነፃ አስተያየቶች በኖርዌ ኦስሎ ከተማ የኢጣሊያ ግዛት በሆነችው ላምፔዱሣ በደረሰው አደጋ ህይወታቸውን ላጡ ወገኖቻችን የሻማ ማብራት ሥነሥርአት ተካሄደ October 21, 2013 by ዘ-ሐበሻ ሄለን ንጉሴ / ከኖርዌ በኦክቶበር 20, 2013 የኢትዮጵያ ሥደተኞች ማህበር በኖርዌ የኢጣሊያ ግዛት በሆነችው ላምፔዱሣ ከሶስት መቶ በላይ የሚሆኑ ኢትዮጵያና ኤርትራዊያን ዜጎች ህይወታቸው ማለፉን Read More