የአረና ትግራይ ስትራቴጂውን እና አማራጭ ፖሊሲውን ለመቀሌ ሕዝብ አስተዋወቀ

February 24, 2019

ዓረና ትግራይ ዛሬ እሁድ 17/06/2011 ዓ/ም በትግራይ ከመቀሌ ሕዝብ ጋር ተወያየ:: በስብሰባው አረና አማራጭ ፖሊውንና ስትራተጂውናን ለሕዝብ ያስተዋወቀ ሲሆን በሃገሪቱ ወቅታዊ ፖለቲካዊ ሁኔታ ከሕዝቡ ጋር ተወያይቷል:: ስብሰባው የተሳካ እንደነበር የድርጅቱ አመራር አቶ አምዶም ገብረሥላሴ ገልጸዋል::

https://www.youtube.com/watch?v=ZdkEBlHGPDA&t=1s

Previous Story

የህዝብ እንባ ጠባቂ ተቋም ማሳሰቢያ

Next Story

የሳኡዲ አረቢያ መንግስት ኢትዮጵያዊያን የቤት ሰራተኞችን በተመለከተ አዲስ ህግ አወጣ!

Go toTop