ቅጥረኛ የአብይ አህመድ ጄነራሎች ለሚያፈሱት የአማራና የሌሎች ኢትዮጵያውያን ደም የክፍያቸው መጠን ጨምሯል – አንዳርጋቸው ጽጌ

September 23, 2023
ይህ መረጃ ከፌስ ቡኬ ላይ መውረዱን ለጠቆማችሁኝ ምስጋናዬ ይድረሳችሁ። ለምን እንደሆነ እያጣራሁ ነው።

በአማራ ክልል በብጄነራል ዘውዱ ስጥአርጌ የ801 ኮር ዋና አዝዥ ትእዛዝ በአንከር ሚድያ በድረሰው በምታዩት ድብድቤ መሰረት የአማራ ባንክ ምንም አይነት የገንዘብ እንቅስቃሴ በደላንታና ሳይንት አጅባራ ወርዳዎች ቅርንጫፍ ባንኮች እንዲሁም በሌሎች ከፍተኛ እንቅስቃሴ በሚታይባቸው በደብዳቤው ባልተጠቀሱ የአማራ ባንኮች ጭምር እንዳይደረግ ሃሳቡን ያቀረበው፣ በረጅም የጸረ አማራና የባንዳነት ታሪኩ የሚታወቀው የአሁኑ የአማራ ባንክ የጸጥታ ሃላፊ ረዳት ኮሚሽነር ተኮላ አይፎኩር መሆኑን የመረጃ ምንጮቻችን አረጋግጠውልናል።

ይህ ግለሰብ የፌደራል ፖሊሱ ዋና አዝዥ የኮሚሽነር ደመላሽ ጉዳይ አስፈጻሚ በመሆን አዲስ አበባ ላይ ተቀምጦ የአማራ የደላንታና የሳይንት አጅባር ባንኮች ለፋኖ የሚሆን ከፍተኛ የገንዘብ እንቅስቃሴ የሚደረግባቸው ባንኮች ናቸው የሚለውን መረጃ፣ ቅንጡ መኪና በመስጠት የግል ተላላኪው ላደረገው ኮሚሽነር ደመላሽ በመስጠት ባንኮቹ አጋልግሎት እንዳይሰጡ ማስደረግ ችሏል።

ተኮላ አይፎክሩ ከዚህ ቀደም በፌደራል ፖሊስ የወንጀል ምርምመራ ሃላፊ በነበረበት ወቅት በርካታ ትልልቅ ወንጀሎች መርማሪ ሆኖ አናዳቸውም ውጤት እንዳይገኝባቸው ከመንግስት ጋር አሻጥር በመስራት ይታወቃል። የኤንጂነር ስመኝ እና የአስማነው ጽጌ ግድያዎችን ምርመራ የመርራውና ውጤት አላባ ሆነው እንዲቀሩ ያደርገ የስርአቱ ሎሌ ነው።

ይህ መረጃ ከፌስ ቡኬ መውረዱን ለጠቆማችሁኝ ምስጋናዬ ይድረሳችሁ። እንዴት እንደወረደ ለማጣራት እየሞከርኩ ነው።

ከዚህ በተጨማሪ ግለሰቡ የፌደራል ፖሊስ የሰው ሃይል መምሪያ ሃላፊ በነበረበት ወቅት ክ41 እጩ ረዳት ኮሚሽነሮች ሹመት ውስጥ 34ቱ የኦሮሞ ተወላጆች እንዲሆኑ ያደረገ የአማራና የደቡብ የፖለኢስ ከፍተኛ መኮንኖችን ያለእድሜያቸው ጡረታ እንዲወጡ በማድረግ የኦሮሞ ተረኞችን በወዶ ገባነት ራሱን በፍርፋሪ እየሸጠ ሲያገለግል የቆየ መህኑ ያገኘነው መረጃ ያሳያል።

እንዲህ አይነቱን ወገኑን የሚከዳ ባንዳ የሚኖርበት ማህበረሰብ እንዲያውቀውን አንቅሮ እንዲተፋው መደረጉ ለሌሎች ባንዳዎች ትምህርት ሰጪ ስለሚሆን በስፋት ምስሉ እና ድርጊቱ እንዲሰራጫ መረጃውን የላኩል ምንጮቻችን በአማራ ፋኖ ትግል ስም ጠይቀውናል።

ድል ለአማራ ህዝባዊ ፋኖ

ከጥቂት ሰአታት በፊት ባሰራጨሁት ጽሁፍ በጄነራል ሃሰን ምትክ የኮሚሽነር ተኮላን ምስል በስህተት ተጠቅሚያለሁ። ምስሉን ያነሳሁት ለዚህ ነው ። ይቅርታ እጠይቃለሁ
የጄነራሎቹን የስም ዝርዝር እና የተሰጣቸውን የመሬት ስፋት ሙሉ ሰነዱን በሚቀጥለው የቴሌምግራም ገጼ የፒዲኤፍ ቅጂ ማግኘት ትችላላችሁ። የተሳሳተውን የቴሊግራም ሊንክንም አስተካክያለሁ። ለጥቆማቸሁ አመሰግናለሁ። ከተመቻችሁ ሙሉ ዝርዝሩን ከዚህ በታች ማንበብ ትችላላችሁ። https://t.me/+UNLX8ZQKVJw0Y2Fk
 
 

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Previous Story

ዶክተር አክሎግ ቢራራ፣  ያባይ ግድብ ካማራ ሕዝብ ሕልውና ይበልጣልን?

Next Story

የኢትዮጵያ ቱሪዝም ኮሚሽን “የ 13 ወር ፀጋ በሚል ርዕስ ካሳተማቸው ፖስተሮች አንዱ የሆነው የዝነኛዋ “ውቢት ኢትዮጵያ” ተፈጥሮአዊ ውበት የሚታይባት ወ/ሮ ውቢት አመንሲሳ…….

Go toTop