በአፍሪካ ህብረት የሚመራውን የኢትዮጵያ መንግስት እና የህወሓት የሰላም ድርድር ላይ ዛሬ ወደ ደቡብ አፍሪካ ያቀኑ አባላት

October 24, 2022
በሁለቱም ወገኖች ታውቀዋል
በኢትዮጵያ መንግስት በኩል ለሰላም ድርድር ወደ ደቡብ አፍሪካ ዛሬ ያቀኑት
1.አቶ ደመቀ መኮንን
2.ዶ/ር ጌድዮን ጢሞቲዎስ
3.አቶ ተመስገን ጥሩነህ
4.አምባሳደር ሀሰን አብዱልቃድር
5.አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን
6.ሌ/ል ጀኔራል ብርሀኑ በቀለ
7.ዶ/ር ጌታቸው ጀምበር ናቸው
በትግራይ(ህወሓት)መንግስት በኩል ለሰላም ድርድር ወደ ደቡብ አፍሪካ ዛሬ ያቀኑት
1. አቶ ጌታቸው ረዳ
2.ጀነራል ፃድቃን ገ/ተንሳይ
3.አምባሳደር ወንድሙ አሳምነው
4.ዶ/ር ፍሰሃ ሃፍተፅዮን
5.አቶ ተወልደ ገ/ተንሳይ
6.አቶ ካሳ ገ/ዮሐንስ
7.አቶ አሰፋ አብርሃ ሲሆኑ
ተጨማሪ 5 ሰዎች በሴኩሪቲ ስም ደቡብ አፍሪካ ተጉዘዋል።
ሱሌማን አብደላ

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Previous Story

የኢትዮጵያ ጦር በሰሜን ትግራይ ክልል በርካታ ትላልቅ ከተሞችን በቁጥጥር ስር አውሏል።

Next Story

የክፉዎች ፍልሰት ይሁን (Let Exodus of Evil be) – ሰማነህ ታ. ጀመረ-ዖታዋ፤ ካናዳ፤

Go toTop