ዩሮ በ20 ዓመታት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ከዶላር በታች ወረደ

July 14, 2022
ሩሲያ በዩክሬን ላይ በከፈተችው ጦርነት ምክንያት እያሽቆለቆለ የሄደው የአውሮፓ አገራት መገበያያ ገንዘብ ዩሮ ከ20 ዓመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ከዶላር በታች ወረደ።
ሩሲያ የአውሮፓን የሃይል አቅርቦት ልትገድብ ትችላለች የሚለው ፍራቻ ዩሮን እንደ መገበያያ ገንዘብ በሚጠቀሙ አገራት (ዩሮ ዞን) እንዲወርድ እድሉን ጨምሯል።
የአውሮፓ ማዕከላዊ ባንክ ሌሎች ማዕከላዊ ባንኮች የመገበያያ ገንዘቡን የምንዛሬ ዋጋ ጭማሬ እንዲያዘገዩ ማድረጉን ተከትሎም ዩሮን የበለጠ አዳክሞታል ተብሏል።
ማዕከላዊ ባንክ የመገበያያ ገንዘቡን የምንዛሬ ተመን ምጣኔ ሲጨምር አለምአቀፍ ኢንቨስተሮች ዋጋ ያላቸውን ንብረቶች በዚያ ገንዘብ ለመያዝ ያላቸው ፍላጎት ስለሚጨምር ምንዛሬዎችም ይጨምራሉ
BBC

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Previous Story

ፀሀይ ውጪ ውጪ! – ገለታው ዘለቀ

Next Story

ዕንቅፋትን አለማንሳት ለሞት መመቻቸት ነዉ፡፡

Go toTop