![](http://amharic-zehabesha.com/wp-content/uploads/2022/06/Geday-Abiy.jpg)
የዞኑና የወረዳው አመራሮች ይህንን ትዕዛዝ ያስተላለፉት ጭፍጨፋውን አለም አቀፍ ሚዲያዎች እያራገቡት በመሆኑ የሟቾች ቁጥር በትክክል መታዎቅ የለበትም በሚል መሆኑን ከስፍራው በስልክ ያነጋገርናቸው የሟች ቤተሰቦች ገልፀውልናል።
ዛሬ በቀበሌዋ በሚገኙ ሦስት ጎጦች ውስጥ ከሰባት መቶ በላይ አስከሬን መገኘቱን ነዋሪዎች ተናግረዋል።
ከሟቾቹ ውስጥም የአምስት ቀን ጨቅላ ህፃን ትገኝበታለች ብለዋል ነዋሪዎቹ።
![](http://amharic-zehabesha.com/wp-content/uploads/2022/06/286905826_151684844100166_7067570455980644270_n.jpg)
ጎበዜ ሲሳይ