![](http://amharic-zehabesha.com/wp-content/uploads/2022/06/Abn.jpg)
ሆኖም የምክር ቤቱ አፈ ጉባዔ ታገሠ ጫፎ ምክር ቤቱ ቀደም ብሎ ባልተያዘ አጀንዳ ላይ ሊወያይ እንደማይችል ገልጸው ጥያቄውን ስላልተቀበሉት፣ ራሳቸውን ጨምሮ በምክር ቤቱ የፓርቲው ተመራጮች ስብሰባውን አቋርጠው መውጣታቸውን ደሳለኝ ገልጸዋል።
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በዛሬው መደበኛ ስብሰባው ለውይይት የያዘው አጀንዳ፣ የፌደራል መንግሥት መስሪያ ቤቶችን የ2013 ዓ፣ም በጀት ዓመት ሒሳብ፣ የፋይናንስ ሕጋዊነት ኦዲት እና የክንውን ኦዲት ሪፖርቶችን ማዳመጥ እና መወያየት ነው። የፌደራል መንግሥት ኦዲት ሪፖርቶችን ለምክር ቤቱ ያቀረበው ፌደራል ዋና ኦዲተር ነው።
[ዋዜማ ራዲዮ]
——————-
“….በህይወቴ እንደዚህ የአራጅ ዘመን ላይ እንደርሳለን ብዬ አላስብም ነበር። በህግ ማስከበር ስም ብዙ ሰው ተለቀመ፣ ገዳይ ግን በነፃነት ያርዳል..!!!”
ጋዜጠኛ መታሰቢያ ቀፀላ …
ሁልህም ንቃ ፋኖ አሳዳጁ ኦሮሙማ በግላጭ ዘር እያጸዳ ነው፤መፍት ሄው ዓይንን ላወጣ ዓይኑን መመንገል ብቻና ብቻ ነው…።