ህግን መጣስ: የኢትድጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣንን ለማቋቋም በወጣው አዋጅ ቁጥር 1238/2ዐ13 መሠረት የቦርድ አባላት ተሹመዋል

April 12, 2022
1. ክቡር አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ከውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር፤ ሰብሳቢ
2. ክብርት አምባሳደር ናሲሴ ጫሊ ከቱሪዝም ሚኒስቴር፤ ም/ሰብሳቢ
3. ክቡር አምባሳደር ሀሰን አብዱልቃድር ከዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማዕከል ሚንስትር፤ አባል
4. ዶ/ር አጋረደች ጀማነህ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ፤ አባል
5. ዶ/ር በድሉ ዋቅጀራ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ፤ አባል
6. ዶ/ር መሣይ ገ/ማሪያም ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ፤ አባል
7. ዶ/ር ወዳጀነህ ማዕረነ አማካሪ፤ አባል
8. ቀሲስ ታጋይ ታደለ ከሃይማኖት ተቋማት፤ አባል
9. ኡስታዝ ያሲን ኑሩ ከሃይማኖት ተቋማት፤ አባል ሆነው በመሾም ቃለመሃላ ፈጽመዋል፡፡
የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ለባለስልጣኑ አዲስ የቦርድ አባላት መልካም የስራ ዘመን እንዲሆንላቸው ይመኛል፡፡

ኢመብባ

 

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Previous Story

ለአምነስቲና ለህዩማን ራይትስ ዋች ሪፖርት ከባህር ዳርና ከመቀሌ የተሰጡ ምላሾች

Next Story

የመጨረሻው ደወል – እንዴት ተባብሮ ላለመሞት መቆም አቃተን? Hiber Radio Special Apr 13, 2022 | Ethiopia

Go toTop