ዋልያዎቹ የዋንጫ ጉዟቸውን ጨረሱ

January 18, 2022

ጃንዩወሪ 17, 2022
ኬኔዲ አባተ/VOA

የኢትዮጵያ እና ቡርኪና ፋሶ ግጥሚያ በካሜሩን

ዋልያዎቹ ከቡርኪና ፋሶ “ጋላቢ ፋረሶች” ጋር ለአፍሪካ ዋንጫ በሚደረገው ግጥሚያ የዙር ጨዋታ እኩል ወጥተዋል።

በዙር ማጣሪያው ሁለተኛ ግጥሚያቸውን ከካመሩን “አይበገሬ አንበሶች” ጋር ያደረጉት የኢትዮጵያዎቹ “ዋልያዎች” አራት ለአንድ በሆነ ውጤት ተሸንፈዋል።

የኢትዮጵያው ብሄራዊ ቡድን በመጀመሪያው ግጥያው በኬፕ ቬርዴ “ሰማያዊ ሻርኮች” አቻው አንድ ለባዶ የተሸነፈ በመሆኑ የአፍሪካ ዋንጫ ጨዋታውን በዚሁ አጠናቆ ተሰናብቷል።

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Previous Story

በትግራይ የሽግግር መንግሥት እንዲመሰረት ሁለት በትግራይ የሚንቀሳቀሱ ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች ጠየቁ

Next Story

አላዋቂዎችን ከጥበብ መራቅ ይገላቸዋል ና ከተቆራኛቸው ድንቁርና እናፋታቸው ዘንድ ዘመኑ ና ጊዜው ግድ ይለናል ።

Go toTop