ባህር ዳር ላይ ሰልፈኞች “የዓለም አቀፍ ተቋትን ዝምታ” አወገዙ

December 18, 2021

“የህወሓት ታጣቂዎች በአማራና በአፋር ክልሎች ውስጥ ያደረሱትን ፆታዊ ጥቃት ለሴቶች መብቶች የሚሟገቱ ዓለም አቀፍ ተቋማት ዝም ብለዋል” ሲሉ በባህር ዳር ላይ አደባባይ የወጡ ሰልፈኞች አውግዘዋል።

ቁጥራቸው በሺዎች የተገመተው የባህር ዳር ሰልፈኞች በክልሉ የሴቶች ጉዳይ ቢሮና በአምነስቲ ኢንተርናሽናል የተጠናው የተደፈሩ ሴቶች ህመም ሊሰማቸው ይገባል” ብለዋል።

ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ። VOA Amharic

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Previous Story

  ሰው መሆን ሰውነት አይደለም!  – አገሬ አዲስ

Next Story

የወልዲያና ቆቦን ጨምሮ ከተማ ሙሉ በሙሉ ነፃ ውጥተዋል

Go toTop