3500 ሜትሪክ ቶን የሰብዓዊ ዕርዳታ የጫኑ ከ100 በላይ የጭነት መኪኖች በሠላም መቐለ ደረሱ

September 5, 2021

241556439 4765715943460244 182419664675930609 n

3500 ሜትሪክ ቶን ምግብ እና ህይወት አድን የሰብዓዊ እርዳታ የጫኑ ከ100 በላይ የጭነት መኪኖች በሠላም መቐለ መድረሳቸውን በአለም ምግብ ፕሮግራም የኢትዮጵያ ቢሮ አስታውቋል።
በሰሜን ኢትዮጵያ ያለውን የአስቸኳይ ጊዜ የሰብዓዊ እርዳታ ፍላጎትን ለመሸፈን የአለም ምግብ ፕሮግራም እና አጋር የረድኤት ድርጅቶች አስፈላጊውን አቅርቦት ተደራሽ ለማድረግ ጥረታቸውን እንደሚቀጥሉም ቢሮው አስታውቋል።
አሸባሪው የህወሓት ጁንታ በአማራና እና አፋር ክልሎች ላይ ወረራ መፈጸሙን ተከትሎ የሰብዓዊ ዕርዳታ አቅርቦቱ መስተጓጎሉ ሲገለጽ መቆየቱ ይታወሳል።
EBC

Leave a Reply

Your email address will not be published.

241507148 1626343224207332 8178090627574858817 n
Previous Story

 የኢትዮጵያውያን የጀግንነት ታሪክ የዘመን መሸጋገሪያ ድልድይ ነው

ethiopia’s prosperity party
Next Story

ለዉጥ ሂደት እንጅ ዉጤት አይሆንም – ማላጂ

Go toTop