ባልደራስ ለእዉነተኛ ዴሞክራሲ እና አብሮነት ለኢትዮጵያ ፌደራላዊ አንድነት መግለጫ

July 8, 2020

ባልደራስ ለእዉነተኛ ዴሞክራሲ እና አብሮነት ለኢትዮጵያ ፌደራላዊ አንድነት (አብሮነት ባጭሩ) በየፊናቸዉ ባወጡት መግለጫ ከድምፃዊ ሐጫሉ ሁንዴሳ መገደል ለተቀሰቀሰዉ ቀዉስም መንግሥትን ተጠያቂ አድርገዋል።

የኢትዮጵያ መንግሥት ባለፈዉ ሳምንት ያሰራቸዉን የሁለት ተቃዋሚ ፓርቲዎች መሪዎች እንዲለቅ፣ ሠብአዊ ክብርና መብታቸዉን እንዲጠብቅም ሁለቱ ፓርቲዎች ጠየቁ።ባልደራስ ለእዉነተኛ ዴሞክራሲ እና አብሮነት ለኢትዮጵያ ፌደራላዊ አንድነት (አብሮነት ባጭሩ) በየፊናቸዉ ባወጡት መግለጫ ከድምፃዊ ሐጫሉ ሁንዴሳ መገደል ለተቀሰቀሰዉ ቀዉስም መንግሥትን ተጠያቂ አድርገዋል።በተለይ አብሮነት ባለፉት ሁለት ዓመት የተደረገዉ ለዉጥ ሐገሪቱን ወደ ተሻለ ሥርዓት ከማሻገር ይልቅ ወደ ባሰ የሕልዉና አደጋ ማስገባቱ ግልፅ ሆኗል ብሏል።

ሰለሞን ሙጬ

ነጋሽ መሐመድ

አዜብ ታደሰ

DW

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Previous Story

ሕውሃትን በተመለከተ ለመንግስት የማቀርበው ጥያቄ፤ የወንጀል ተጠርጣሪ ወይስ የፖለቲካ ባላንጣ? – ያሬድ ኃይለማርያም

Next Story

በፊንላንድ ከምንኖር ኢትዮጵያዉያንና ትውልደ ኢትዬጵያዊያን የተሰጠ ማሳሰቢያ

Go toTop