አዲስ የተመረጡት የ ኢዜማ አመራሮች ቃለመሃላ ፈጸሙ

May 10, 2019

https://youtu.be/YEd5iCoqSQo

የተመረጡት የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ አዳዲስ የፓርቲው አመራሮች በህግ ሙህሩ አማካኝነት፣ በጉባኤው ፊት የተሰጣቸውን ሃላፊነት በብቃት ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይሉ ሊያገለግሉና ወደ ተሻለ ምእራፍ ያሻግሩን ዘንድ ቃለ መሃላቸውን ፈፅመዋል።

የኢህአዴግ ፅ/ቤት ፣ የትግራይ ትብብር ፓርቲ፣ የስዊድን የሶሻል ዲሞክራት፣ እና የተለያዩ ታዋቂ ግለሰቦች እና ድርጅቶች ከሀገር ውስጥም ሆነ ውጭ የእንኳን ደስ ያላችሁ መልዕክትም አስተላልፈዋል።

ምንሊክ ሳልሳዊ
Previous Story

በሳውዲ ሪያድ የዜጎች የድረሱልን ጥሪ …

Next Story

ማኅበራዊ ፍትሕን ለማስፈን እንረባረብ!- በተክሉ አባተ

Go toTop