ዘ-ሐበሻ ጋዜጣ በቁጥር 27 ዕትሙ የተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮችን ዳሷል፤
– ከአባይ በፊት ሴረኝነታችሁን ገድቡልን
– የኢትዮጵያ መንግስት በግብጽ ምርጫ እስኪካሄድ ድረስ የአባይን ውል ለማስረዘም ተስማማ
– በኦሮሞ ሕዝብ ስም የተደራጀነው የኦሮሞ ሕዝብ ችግር ከተፈታ የሌላውም ሕዝብ ችግር ይፈታል በሚል ነው – የሞጋ ፊሪሳ ቃለ ምልልስ
– ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ተወዳጅነትን እያተረፈ የመጣው “ሂቦንጎ” በተሰኘው ዘፈኑ የምናውቀው ድምጻዊ ስንታየሁ ቃለ ምልልስ
– ዲፒ ሼንዴን ያውቁታል?…”ፍለጋው አያልቅም” እያለ በአማርኛ የሚዘፍነው ህንዳዊ? የዚህን ድምጻዊ ቃለ ምልልስ ይዘናል።
– በጤና አምዳችን ስለ ብቸኝነት፤ እንዲሁም ስለ አኩፓንክቸር ህክምና
– በስፖርት አምዳችን ስለ ቅዱስ ጊዮርጊስ፣ አርሰናል እና ማን.ዩናይትድ ዘገባዎች አሉን
– ‹ትራንስፎርሜሽን እና ቦንድ› ፈተና ውስጥ ያሉ ሁለቱ የኢትዮጵያ እንግዶች – በ እውነቱ በለጠ
– የዳን ኤል ክብረት ጽሑፍ
– በኬንያና ኢትዮጵያ ድንበር 38 ሰዎች ሞቱ
– ኦሳማ ቢላደን ማን ነበር?
– አዳዲስ የትራፊክ ሕጎች በሚኒሶታ
– ሪፐብሊካን በሚኒሶታ ለማስጸደቅ እየተሯሯጡ ስላለው አዲሱ
– የ”ኖ ፎልት ኢንሹራንስ” ምን ያህል ያውቃሉ?
ሌሎችም ሌሎችም
ዘ-ሐበሻ ጋዜጣ ቁጥር 27
Latest from Same Tags
የኢትዮጵያ ህዝብ ቁጥር ከ108 ሚሊዮን በላይ ደረሠ
(ዘ-ሐበሻ) በአለም ባንክና መሠል አለም አቀፍ ተቋማት በዚህ ሳምንት ይፋ የሆነው መረጃ የኢትዮጵያን ህዝብ ብዛት ከ108 ሚሊዮን በላይ አድርሶታል። በዚህ መሠረት ኦክቶበር 22 ቀን
ከመሠረታዊ ዴሞክራሲያዊ የሥርዓት ለውጥ ውጭ ሌላ መውጫ መንገድ የለም!
February 25, 2018 ጠገናው ጎሹ ሰሞኑን በአገራችን የሆነውና እየሆነ ያለው ፖለቲካዊ እውነታ ሩብ ምዕተ ዓመት የዘለቅንበት እጅግ ፈታኝ ( ወፌ ቆመች ሲባል መላልሶ የመውደቅ
ሲግኒቸር ተዘጋ
(ዘ-ሐበሻ) ሲግኒቸር ለብዙ ኢትዮጵያዊያን እንግዳ ነው፡፡ እንኳን ለኢትዮጰያዊያን በሙሉ ለአዲስ አበቤውም ቢሆን ባዕድ ነው፡፡ ኧረ ለአራት ኪሎው መንግስትም ባዳ ነው፡፡ ሲግኒቸር የታደሉ ባለስልጣናትና ልጆቻቸው እንዲሁም
በኦነግ ምክንያት የታሰሩ የኦሮሞ ወጣቶችም ይፈቱ | ቡልቻ ደመቅሳ
ኦነግ “ኦሮሞ ነፃ መውጣት አለበት” ብሎ ከኢትዮጵያ ጦር ጋር ሲታገል፣ የረገፉና የታሰሩ ወጣቶች ቁጥራቸው በትክክል ባይታወቅም እስከ አሁን በእስር ቤት የሚማቅቁ ቁጥራቸው አያሌ ነው፡፡
የሻምቡ ጀግና የኦሮሞ ልጆች ፋሽስት ወያኔን በቃሪያ ጥፊ አጩለውታል!
ከአቻምየለህ ታምሩ ወያኔ የኦሮሞና የአማራን ግንኙነት «መርህ አልባው ግንኙነት» በማለት ያወገዘበት የስራ አስፈጻሚ ኮምቴ መግለጫ ቀለም ሳይደርቅ የሻንቡ ልጆች «አንድ ነን! መቼም አንለያይም! «የኦሮሞ