ከትግራይ የመጡ የሽብር ቡድኑ አባላት በቁጥጥር ሥር ዋሉ

July 2, 2022
ሰኔ 25 ቀን 2014 (ኢዜአ) ከትግራይ የመጡ የሽብር ቡድኑ ታጣቂ አባል እንደሆኑ የተጠረጠሩ ሁለት ሰዎች በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለከተማ በተለምዶ ቱሉ ዲምቱ ተብሎ የሚታወቀው አካባቢ ከቀኑ 11:00 ሰዓት ላይ በቁጥጥር ሥር እንዲውሉ መደረጉ ተገልጿል።
በቁጥጥር ሥር የዋሉት
1ኛ. ዘመን ገ/እግዚአብሔር (የጥበቃ መምሪያ አባል የነበረ የፈንጂ ባለሞያ)
2 ኛ. ገ/ኪዳን ገ/ጻድቅ የቡድኑ ታጣቂ አባል ናቸው።
በተጠርጣሪዎቹ ላይ ከፌደራል ፖሊስ ጋር በመሆን ምርመራ መጀመሩን ያመለከተው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ጽህፈት ቤት በፌስቡክ ገለጹ መረጃ በቀጣይ ውጤቱን እንደሚገልጽ አመላክቷል።

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Previous Story

“ይህ ትውልድ! —“ – ፊልጶስ

Next Story

በሸዋሮቢት በንፁሃን ላይ የመንግሥት ታጣቂዎች በከፈቱት ተኩስ የተሰው ሰዎች ቁጥር ከጊዜ ጊዜ እየጨመረ ነው

Go toTop