የኢትዮጵያ መንግሥት እና የትግራዩ ሕወሃት በታንዛኒያ አሩሻ ከተማ ድርድር ሊጀምሩ እንደሚችሉ ከምንጮች መስማቱን ጠቅሶ የፈረንሳዩ ሊ ሞንድ ጋዜጣ ዘግቧል

June 10, 2022

ጋዜጣው የአፍሪካ እና ምዕራባዊያን አገራት ዲፕሎማቶች የሁለቱ ወገኖች ድርድሩን ከሰኔ ወር ማለቂያ በፊት ሊጀምሩ እንደሚችሉ ነግረውኛል ብሏል። ምዕራባዊያን ዲፕሎማቶች ሕወሃት የአማራ ክልል ልዩ ኃይሎች በሚቆጣጠሩት ወልቃይት ግዛት ላይ ያለውን የይገባኛል ጥያቄ ቀስ በቀስ እየተወው እንደሆነ ጥቆማ መስጠታቸውን ዘገባው ጨምሮ ገልጧል። ከመጋረጃው ጀርባ በሚደረገው ድርድር ከሁለቱ ወገኖች ከእያንዳንዳቸው አምስት አባላት ያሏቸው ተደራዳሪዎች ሊሳተፉበት እንደሚችሉም ዘገባው ጠቅሷል።

[ዋዜማ ራዲዮ]

In Ethiopia, Negotiations Are Organized Behind The Scenes Between The Government And The Rebels Of Tigray

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Previous Story

ብርጋዴየር ጀኔራል ተፋራ ማሞ ተፈቱ – DW

Next Story

እግዚአብሔር ሰይጣንን ውደድ ወይም ቀኝህን ሲመታህ ግራህን አዙርለት አላለም! – በላይነህ አባተ

Go toTop