አቶ ሬድዋን ሁሴን አቶ ገዱ አንዳርጋቸውን ተክተው የጠቅላይ ሚኒስትሩ የብሔራዊ ደህንነት አማካሪ ሚኒስትር ሆነው ተሾሙ

June 3, 2022
ሹመቱ የተሰጠው በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ነው፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ተጨማሪም፡- አቶ ሄኖስ ወርቁን የነዳጅና ኢነርጂ ባለስልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተር ፣ አቶ ወንድሙ ሴታ የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ፣ አቶ ካሊድ አብዱራሂማን በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት በሚኒስትር ዴኤታ ማዕረግ የፕሮጀክቶች ክትትል ሃላፊ አድርገው ሾመዋል፡፡
በሌላ በኩል ወ/ሮ መሰረት ዳምጤ የፌዴራል ዋና ኦዲተር መስሪያ ቤት ዋና ኦዲተር እንዲሁም አቶ አበራ ታደሰ ደግሞ ምክትል ዋና ኦዲተር ሆነው በህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት እንዲሾሙ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ጠይቀዋል፡፡
ንጋቱ ሙሉ/sheger

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Previous Story

“… አላውቅም ! የወንድሜ ጠባቂው እኔ ነኝን … ? ” ባዮቹ ፤ ቃየንአዊያን እና ባቢሎናዊያን አኛ  አይደለንምን? – መኮንን ሻውል ወልደጊዮርጊስ

Next Story

ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ በፓሊስ ተደበደበ!! – ታሪኩ ደሳለኝ (የተመስገን ወንድም)

Go toTop