ጋዜጣዊ መግለጫዎች - Page 7

 በአማራ ሕዝብ ላይ የሚካሄደውን ግፍና በደል በሚመለከት ከቪዥን ኢትዮጵያ የተሰጠ መግለጫ

May 21, 2022
ግንቦት 13፣ 2014 May 21, 2022 ቪዥን ኢትዮጵያ (ራዕይ ለኢትዮጵያ)፣ ሰሞኑን በኢትዮጵያ ውስጥ፣ በተለይም በአማራው ሕዝብ ላይ፣ በጠቅላይ ሚንስትር አብይ አሕመድ መንግሥት እውቅና፣ እየተከሰቱ ያሉትን አስከፊ የግፍና የበደል እርምጃዎችን አጥብቆ ያወግዛል። ምንም እንኳን አሁን እየተከሰቱ የሚታዩትን ዘር-ተኮር የወንጀል ድርጊቶች የራዕይ ለኢትዮጵያ ድርጅት በተደጋጋሚ ባወጣቸው ፅሁፎች ሲያስጠነቅቅ የቆየ ቢሆንም፣

ከመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) የተሠጠ መግለጫ

May 21, 2022
ሕግ በማስከበር ሰበብ ህዝብን ማሸበር በአስቸኳይ ሊቆም ይገባል!!! ሀገራችን ኢትዮጵያ ከአምባገነኖች አገዛዝ ተላቅቃ ወደ ዴሞክራሲያዊ የአስተዳደር ሥርዓት ለመሸጋገር በርካታ ሙከራዎችን አድርጋለች፡፡ የአያሌ ኢትዮጵያውያንን የማይተካ

የአማራ ህዝብ የተጋረጠበትን የህልውና አደጋ በክንዱ ቀልብሶ ህልውናውን ያረጋግጣል – ፋኖ

May 12, 2022
የአማራን ፋኖ በመለያየት እና ለስርዓቱ ይመቹኛል ያሉትን በመሸለም የፋኖን አንድነት ለመበታተን የሚደረገውን ሴ*ራ ፍጹም አጥብቀን እንቃወማለን!!! ሸዋ ፋኖ ግንቦት 3/2014 ዓ.ም እንደሚታወቀው የአማራ ህዝብ

“የተፈፀሙ ወንጀሎች ነጥረው ስለወጡ፣ እውነታ ስለታወቀና ተፃራሪ ቡድኖች እጅ ለእጅ ስለተጨባበጡ ብቻ እርቅና ሰላም አይመጣም። “

May 10, 2022
የኢትዮጵያ የሃገራዊ የውይይት መድረክ ግምገማ መግቢያ ሃገራዊ የውይይት /National Dialogue/ መድረክ በተለያዩ ሃገራት ተከናውኗል ነገር ግን ውጤታማ የሆነው  እፍኝ በማይሞሉ አገራት ነው። ለምሳሌ ያህል በሩዋንዳ “በሁቱና ቱትሲ” የዘር ጭፍጨፋ ፣ በሳውዝ አፍሪካ” አፓርታይድ አገዛዝንና ኤንሲ/ANC/” ፣ ላይቤሪያ ፣ በኬኒያው የምርጫ ወቅት የተነሳው ግጭት ወ.ዘ.ተ. የተከወኑ አገራዊ ምክክሮች /Public Dialogues/ በጥቂቱ የሚጠቀሱ

በአርባ ምንጭ የባልደራስ አመራሮች እገታን በተመለከተ የፓርቲው ድርጅታዊ መግለጫ

April 22, 2022
ባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲን አገር አቀፍ የማድረግ ራዕይ ሰንቆ በትላንትናው ቀን ሚያዚያ 12/2014 ዓ.ም. አርባ ምንጭ ከተማ የገባው የባልደራስ የልዑካን ቡድን 1ኛ. አቶ እስክንድር

“የብልፅግና አመራሮች የእርስ በእርስ ንትርክ ለሃገር ስጋት ሆኗል” – ኢዜማ

April 18, 2022
በመንግስት አካላት መካከል የሚታዩ መፋጠጦች እንዲረግቡ ካልተደረጉ ችግሩ ወደ ህዝቡ በመውረድ አጠቃላይ ሀገራዊ ቀውስ ውስጥ ሊከቱን ይችላሉ ሲል ያስጠነቀቀው ኢዜማ፤ ሃገር እየመራ ያለው የብልጽግና

አምነስቲ ኢንተርናሽናል እና ሂዩማን ራይትስ ዎች ባወጡት የጋራ ሪፖርት ላይ ከዐማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የተሰጠ መግለጫ

April 10, 2022
የዐማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት በየትኛውም ዘመን፤ በማንኛውም የዓለማችን ሀገራት ሕዝቦች እና ማንኛውም አይነት የብሔር፣ ሃይማኖትም ሆነ የቆዳ ቀለም ባለው ሰብአዊ ፍጡር ላይ የተፈጸሙ በማንኛውም

ከመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) የተሠጠ ጋዜጣዊ መግለጫ

April 9, 2022
በሠው ሠራሽና በተፈጥሮ አደጋዎች ጉዳት እየደረሰባቸው ላሉት ኢትዮጵያውያን ወገኖቻችን መንግስት አፋጣኝ ምላሽ ሊሰጥ ይገባል!! የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) በኢትዮጵያ በሁሉም አካባቢ የሚኖሩ ዜጎች

በሱማሌ ክልል በ‹‹ቦምባስ›› ከተማ በተፈጠረው ግጭት አፋጣኝ ፍትህ እንዲሰጥ (ኢዜማ)

March 28, 2022
መጋቢት 12 ቀን 2014 ዓ.ም የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ (ኢዜማ)የሰው ህይወት መጥፋቱንና በዜጎች ላይም የአካል ጉዳት ማጋጠሙን ታማኝ ከሆኑ ምንጮች መረጃ ደርሶናል፡፡ በቦምባስ ከተማ

ከኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ (#ኢዜማ) ብሔራዊ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ የተሰጠ መግለጫ

March 27, 2022
መጋቢት 14 ቀን 2014 ዓ.ም ከኢሳት የተለዩ ጋዜጠኞች ከሚዲያ ተቋሙ ጋር የተለዩበትን ምክንያት ለህዝብ ይፋ ባደረጉበት ወቅት በተደጋጋሚ የፓርቲያችንን ሥም በሐሰት በመወንጀል ጠቅሰዋል። የኢትዮጵያ

የ2013 ዓ.ም የዩኒቨርስቲ መግቢያ ፈተናን አስመልከቶ በቀረበ ቅሬታና በተካሄደ ምርመራ መሰረት ከኢትዮጵያ ሕዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም የተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ

March 23, 2022
በሀገራችን መልካም አስተዳደርን ለማስፈን የሰብዓዊና ዴሞክራሲያዊ መብቶች መከበራቸውን ለመከታተል ይቻል ዘንድ የተለያዩ የዴሞክራሲ ተቋማት ተመስርተዋል፡፡ ከእነዚህ ተቋማት መካከል አንዱ የሆነው የኢትዮጵያ ሕዝብ ዕንባ ጠባቂ
1 5 6 7 8 9 10
Go toTop