“አሁንም ፓትርያርክ ከትግራይ መመረጡ አሳፋሪና አስነዋሪ ድርጊት ነው” – ዶ/ር አረጋዊ በርሔ March 7, 2013 ዜና Facebook X Linkedin Pinterest Telegram Whatsapp Email (ዘ-ሐበሻ) የኢሳት ራድዮ አድማጮች ለታዋቂ ሰዎች ጥያቄ በሚያቀርቡበት ፕሮግራም ላይ እንግዳ ሆነው የቀረቡት የቀድሞው የሕወሓት መሥራች ዶ/ር አረጋዊ በርሔ “አሁንም ፓትርያርክ ከትግራይ መመረጡ አሳፋሪና አስነዋሪ ድርጊት ነው” አሉት። ዶ/ር አረጋዊ በርሔ ሟቹን ጠቅላይ ሚ/ር መለስ ዜናዊም “የዘር ልክፍት የነበረበት ሰው” ሲሉ ገልጸዋቸዋል። ሙሉ ጥያቄና መልሱን ይመልከቱት። Facebook X Linkedin Pinterest Telegram Whatsapp Email Previous Story የኢሕአፓ ወጣት ክንድ “ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከተባረሩ የኦሮሞ ተማሪዎች ጎን እንቁም!” አለ Next Story ቪቫ ኢትዮጵያ! ቪቫ ምኒልክ! (የአድዋው ድል)