ሞረሽ ወገኔ “ዘረኝነት በቤተ-ዕምነት” የሚል ጽሁፍ በተነ

March 1, 2013

ሞረሽ ወገኔ የአማራ ድርጅት የበተነው ጽሑፍ የሚከተለው ነው፦
ከአፈጣጠሩ ወያኔ በዕምነት-የለሽ እና በሠይጣን አማኞች የተደራጀ የዘረኛ ትግሬዎች ቡድን መሆኑ ይታወቃል። እናም ሟቹ የወያኔ ቁንጮ መለስ ዜናዊ ቀድሞ ሠንደቅ ዓላማችንን “ጨርቅ” ብሎ እንዳላጣጣለ ሁሉ፣ በኋላ ደግሞ በሠንደቅ ዓላማችን ላይ የሠይጣን አማኞችን ባለ-አምሥት ኮከብ የፔንታትራም ምልክት ለጥፎበታል። ስለዚህም የወያኔው መሪ የግል ዕምነቱን መለያ ምልክት የኢትዮጵያ አርማ አድርጎ በይፋ አስቀምጧል፤ እርሱ ሲመራው በኖረው ድርጅት ውስጥ የተኮለኮሉትም ወያኔዎች እንዲሁ። ይህ የሚያረጋግጠው ሃቅ ቢኖር ወያኔዎች ለጥንታዊ የኢትዮጵያ የኃይማኖት ተቋሞች ደንታ ቢስ መሆናቸው ብቻ ሣይሆን “ለሕልውናችን ያሠጉናል” ብለው ስለሚያምኑ ከማጥፋት የማይመለሱ መሆናቸውን ነው። ለመሆኑ የወያኔ አገዛዝ ፀረ-ኃይማኖት የሆኑ ፖሊሲዎቹን እንዴት በተግባር ላይ አዋላቸው?
ሙሉውን ጽሁፍ ለማንበብ እዚህ ይጫኑ

Previous Story

በጀርመን የወያኔን አምባገነን ስርዓት የሚቃወም ታላቅ ሰላማዊ ሰልፍ ተካሄደ

Next Story

የአውሮፓ ፉትቦል ፌዴሬሽን ድሮግባ ሕጋዊ ተጫዋች ነው አለ

Go toTop