Español

The title is "Le Bon Usage".

ከነዳጅ ሐብት ፍተሻ ጋር በተያያዘ በደቡብ ኦሞ ዞን አቅጣጫ ያለው የኢትዮ-ኬኒያ ድንበር ተዘጋ

February 27, 2013

በፀጋው መላኩ

በኢትዮጵያ በነዳጅ ፍለጋና ምርመራ ሥራዎች ከተሰማሩት ቱሎ እና አፍሪካ ኦይል ከተባሉ ሁለት ኩባንያዎች ጋር የሚሰራጩ የቻይናው ‘‘BGP Inc’’ የተባለ ኩባንያ አሁን ሥራውን እያከናወነበት ካለው የደቡብ ኦሞ ዞን ወደ ኬኒያ ድንበር የፍተሻ መሳሪያዎቹ (ማሽኖቹን) በማንቀሳቀሱ በአካባቢው ያለው የሁለቱ ሀገራት ድንበር መዘጋቱን የብሉምበርግ ዘገባ አመላከተ። በአካባቢው የሚንቀሳቀሱት ከባድ ማሽኖች ቦታው አስቸጋሪ ከመሆኑ ጋር በተያያዘ ቀናትን ይወስዳሉ ተብሎ ይጠበቃል። የፕሮጀክቱ ኃላፊዎች በአካባቢው የተወሰኑ ሜትሮች ርቀት ያላቸውን ጉድጓዶች በመቆፈር የናሙና ጥናቶችን (Sesmic Studies) ለማከናወን የኬኒያንና ከኢትዮጵያ ባለሥልጣናት ጋር በንግግር ላይ መሆናቸውን ዘገባው ያመለክታል።

ኩባንያው በአሁኑ ወቅት የተለያዩ ከባድ ማሽኖችን ቆፍሮ ማሽኖችን ወደ ኢትዮ-ኬኒያ ድንበር እያንቀሳቀሰ መሆኑ የታወቀ ሲሆን ከዚሁ ጋር በተያያዘ በደቡብ ኦሞ ዞን አቅጣጫ ያለው የሁለቱ ሀገራት አዋሳኝ ድንበር መዘጋቱ ታውቋል። እንደ ብሉምበርግ ዘገባ በኦሞ ወንዝ አካባቢ ተከትሎ ባለው የኢትዮ ኬኒያ ድንበር እስከ 10 ቢሊዮን በርሜል የሚደርስ የነዳጅና የጋዝ ክምችትን ይዟል ተብሎ የሚገመት መሆኑን ዘገባው ጨምሮ አመልክቷል። ቶሎ እና አፍሪካ ኦይል የተባሉ ሁለት ታላላቅ አለም አቀፍ የነዳጅ ፈላጊና አውጪ ኩባንያዎች በሁለቱ ሀገራት ድንበሮች አካባቢ በዚህ ዓመት 11 የነዳጅ ጉድጓድ ቁፋሮዎችን ለማካሄድ እቅድ ያላቸው መሆኑ ዘገባው አመልክቷል።

በኬኒያና በኡጋንዳ ነዳጅን ያገኘው ቱሎ የተባለው ኩባንያ በደቡብ ኦሞ ዞን የነዳጅ ፍለጋን እያከናወነ ሲሆን ብዙም ሩቅ ባልሆነ ጊዜ ውስጥም ውጤቱን ያሳውቃል ተብሎ ይጠበቃል። በዚሁ ጉዳይ ያነጋገርናቸው በማዕድን ሚኒስቴር የህዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ባጫ ፉጆ በሀገሪቱ ነዳጅ መገኘቱ ከተረጋገጠ ይፋዊ በሆነ መንገድ በመንግስት የሚገለፅ መሆኑን ገልፀው ይሁንና እስከ አሁን ባለው ሁኔታ ኩባንያዎቹ በየሦስት ወሩ ለሚኒስቴር መስሪያቤቱ ሪፖርት በማቅረብ ከሚደረገው ሙያዊ ትንተና ውጪ የተሰጠ ይፋዊ መግለጫ የሌለ መሆኑን አመልክተዋል።n

(ምንጭ፡- ሰንደቅ ጋዜጣ 8ኛ ዓመት ቁጥር 390 ረቡዕ የካቲት 20 ቀን 2005 ዓ.ም )

Previous Story

ኃ/ማርያምን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት ሊከሰሱ ነው

Next Story

የሕወሐት ፍጥጫ ቀጥሏል

Zehabesha | Ethiopian Latest News, Top Analysis & Best Articles <h1 style="text-align:center">tHE HABESHA Ethiopian Reliable News Source – Truth Will Win</h1><title> <title><h2 style="text-align:left">Get the Best Scholarly Articles and Analysis on ZeHabesha</h2><title> <title><h3 style="text-align:right">Zehabesha Ethiopian News</h3><title> <title><h4 style="text-align:justify">Ethiopian Lates News</h4><title> <meta name="keywords" content="Ethiopian News, Ethiopia News, Ethiopian News Today, Top Stories, The Habesha, Latest News, Ethiopia, Breaking News, zehabesha, zehabesha Amharic News, The Habesha News, Headlines, borkena. bbc amharic, repoter, mereja, Ethiopian News provider"> <!-- Google Tag Manager --> <script>(function(w,d,s,l,i){w[l]=w[l]||[];w[l].push({'gtm.start': new Date().getTime(),event:'gtm.js'});var f=d.getElementsByTagName(s)[0], j=d.createElement(s),dl=l!='dataLayer'?'&l='+l:'';j.async=true;j.src= 'https://www.googletagmanager.com/gtm.js?id='+i+dl;f.parentNode.insertBefore(j,f); })(window,document,'script','dataLayer','GTM-5WDL6STX');</script> <!-- End Google Tag Manager --> <!-- Google tag (gtag.js) --> <script async src="https://www.googletagmanager.com/gtag/js?id=G-W9E3TWE2TL"></script> <script> window.dataLayer = window.dataLayer || []; function gtag(){dataLayer.push(arguments);} gtag('js', new Date()); gtag('config', 'G-W9E3TWE2TL'); </script> <meta name="msvalidate.01" content="4781C31A916C7AB883D8AF1F4F3BFC49" /> <link rel="icon" href="/path/to/favicon.ico"> <link rel="icon" type="image/png" href="/thehabesha.com/favicon-96x96.png" sizes="96x96" /> <link rel="icon" type="image/svg+xml" href="/thehabesha.com/favicon.svg" /> <link rel="shortcut icon" href="/thehabesha.com/favicon.ico" /> <link rel="apple-touch-icon" sizes="180x180" href="/thehabesha.com/apple-touch-icon.png" /> <link rel="manifest" href="/thehabesha.com/site.webmanifest" /> <meta name="seobility" content="48b995a16caf3ab9d546a000c18b65d3"> <main> <!-- Main content of your page goes here --> </main> <script type="text/javascript" src="//cdn.rlets.com/capture_configs/d2b/aac/e54/1fc4f7ea32cf1e1d818a0f2.js" async="async"></script> <script async src="https://www.googletagmanager.com/gtag/js?id=TAG_ID"></script> <script src="https://www.googleoptimize.com/optimize.js?id=OPT-M8Z33GL"></script> <meta name="google-site-verification" content="Lf_65x5pXGn-W1TA8CsfJi-53aAyIKdfVyM_QkwpvgY" /> <head> <title>Ethiopian Latest News: Top Analysis and the best Articles<title> <script defer data-domain="thehabesha.com/mEUHSv" src="https://api.publytics.net/js/script.manual.min.js"></script> <script> window.publytics = window.publytics || function() { (window.publytics.q = window.publytics.q || []).push(arguments) }; publytics('pageview'); </script> <!-- Google tag (gtag.js) --> <script async src="https://www.googletagmanager.com/gtag/js?id=UA-215686007-9"></script> <script> window.dataLayer = window.dataLayer || []; function gtag(){dataLayer.push(arguments);} gtag('js', new Date()); gtag('config', 'UA-215686007-9'); </script> <script async src="https://pagead2.googlesyndication.com/pagead/js/adsbygoogle.js?client=ca-pub-9091845805741569" crossorigin="anonymous"></script> <script async custom-element="amp-ad" src="https://cdn.ampproject.org/v0/amp-ad-0.1.js"></script> <title>Zehabesha Ethiopian Reliable News Source – Truth Will Win