ወ/ሮ ሃዲያ መሀመድ ከ18 ቀን እስር በኋላ በ10ሺህ ብር ዋስ ተለቀዋል

August 21, 2013

ፍኖተ ነፃነት

የአንድነት ፓርቲ የወላይታ ዞን አመራር የሆኑት ወ/ሮ ሃዲያመሀመድ ከ18 ቀን እስር በኋላ በ10,000 ብር ዋስ ተለቀዋል፡፡ አንድት በወላይታ ሶዶ  ሐምሌ 28 ቀን 2005 ዓ.ም ያካሄደው ህዝባዊ ስብሰባ እንዲጨናገፍ የተለያዩ የውንብድና ድርጊቶችን ሲፈፅም የነበረው የዞኑ የዞኑ አስተዳደር ወ/ሮ ሃዲያ መሀመድን  “አንድነት ፓርቲ ሙስሊሙን ህብረተሰብ ለአመፅ የሚቀሰቅስ በራሪ ወረቀት እንድበትን ተልዕኮ ሰጥቶኛል” ብለው እንዲመሰክሩ ጫና ቢያደርግባቸውም ባለመስማማታቸው ለ18 ቀናት በእስር እንዲማቅቁ አድርጓቸዋል፡፡

*ፎቶዎቹ ወ/ሮ ሃዲያ መሀመድ እስር ቤት በነበሩበት ወቅት የተነሱ ናቸው፡፡

Previous Story

ሰማያዊ ፓርቲ በመብራት ኃይል አዳራሽና በምኒልክ ት/ቤት ሕዝባዊ ስብሰባ እንዳላደርግ በቢሮክራሲያዊ መንገድ ተከለከልኩ አለ

Next Story

የአቶ መለስ የሙት ዓመት ልዩ ዝግጅት (ESAT efeta 21 August 2013)

Go toTop