በባህርዳር ከቤት ያለመውጣትና የሥራ ማቆም አድማ ተጀመረ

August 21, 2016
(የባህር ዳር ከተማ File Photo)

(ዘ-ሐበሻ) የአማራው ክልል ዋና ከተማ በሆነችው ባህር ዳር ከተማ የሥራማቆም እና ከቤት ውስጥ ያለመውጣት አድማ ተጀመረ::

በከተማዋ በአሁኑ ወቅት የሚታየው ፖሊስ ብቻ ሲሆን ሕዝቡ ለቀጣይ 3 ቀናት እንዲደረግ በታቀደው ከቤት ያለመውጣትና የሥራማቆም አድማ ተሳታፊ ለመሆን በዛሬው እለት ጀምሮታል::

በባህርዳር ምንም ዓይነት ንግድ እንቅስቃሴ ካለመኖሩም በላይ ሆቴሎችን ጨምሮ ትናንሽ ምግብ ቤቶች ዝግ ናቸው::

Previous Story

የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታ አስመልክቶ ከኦሮሞ ዲሞክራሲያዊ ግንባር ማዕከላዊ ኮሚቴ የተሰጠ መግለጫና የቀረበ ጥሪ

Next Story

ሸገር ለምን አታምፅም?

Go toTop