የደ/ሰ/መ/ቤ/ክ ፓሪሽ ፕሮግራም አመታዊ ሄልዝፌር (በሚኒሶታ ለምትኖሩ ወገኖቻችን ነፃ የህክምና ምርመራና ትምህርት ቀን)

June 18, 2014

የ ደ/ሰ/መ/ቤ/ክ ፓሪሽ ፕሮገራም አመታዊ ሄልዝፌር
ዋናውን ድጋፍ ሰጪ፡ Ucare
በእለቱ የሚሰጡ አገልግሎቶች፤
1) የደም ግፊት፡ስኳር፤ከለሰትሮል፤ክብደትን መለካት፡
2)የጤና መረጃ መስጠት፤በተለይም በልብ/ደምስር ጋር የተያያዙ፤በሽታዎችን፡ኢንፌክሽን፤ የአእምሮ ጤንነትን እነዲሁም የጤና መድህን በተመለከት
3)በእዚሁ እለት ሐኪሞች በቦታው በመገኘት ጠቃሚ ምክር እና መረጃ ይሰጣሉ፤፤
በእለቱ አገልግሎቱን ከሚሰጡ ግለሰቦች/ድርጅቶች፡ የ.ደ.ሰ.መ.ቤ.ክ ጤና ክፍል፤
በሚኒያፕለስ እና አካባቢ የሚኖሩ የጤና ባለሙያዎች( ኢትዮጲያዊያን እንዲሁም ሌሎች) ፤U of MN-Fairview ይገኙበታል፤፤
ቦታ፡4401 DSMA 4401 Minehaha Avenue Minneapolis MN 55406
ሰአቱ፡ ከቅዳሤ በኋላ 10AM
የሰው ልጅ ጤነኛ ሆኖ በህይወት ለመኖር የእግዚአብሔርን ህግ በመከተል በመጠን መኖር እንደሚገባ መፅሐፍ ቅዱስ በሰፊው ያስተምራል፡፡

Previous Story

የዘ-ሐበሻ 6ኛ ዓመት በሚኒሶታ በድምቀት ተከበረ፤ ጋዜጠኛ አህመድ ዋሴ የዓመቱ ምርጥ ሰው ሆነ

Next Story

አዲስ ዜና – ሰላማዊ ትግል 101 መጽሐፍ በግርማ ሞገስ

Go toTop