በኢትዮጵያውያን ልጆች አስተዳደግ ላይ ያተኮረ መጽሐፍ በለንደን ተመረቀ

May 22, 2014

ኃይሉ አብርሃም ከለንደን
(habra16@yahoo.co.uk)

በአቀራረቡ እና በይዘቱ ዘመኑን ያገናዘበ ነው የተባለለት ” የልጆች አስተዳደግ በዚህ ዘመን ተግዳሮቶቹ እና መፍትሔዎቹ ” የተሰኘ አዲስ መጽሐፍ ግንቦት 10 2006 ዓ.ም (18 May 2014) በለንደን ተመረቀ። በዕለቱም በተለይ ከኢትዮጵያ ውጪ ያሉ ወላጆች በልጆች አስተዳደግ ዙሪያ ባሉባቸው ችግሮች ላይ በዩኬ በሚገኙ ምሁራን ሰፊ ውይይት ተካሂዷል። በዓይነቱ የመጀመሪያ የሆነው ይህ መጽሐፍ በአዲስ አበባ መምህርት በሆኑት ወ/ሮ ፈሰስ ገ/ሃና እና በዩናይትድ ኪንግደም በታዳሽ ኃይል (Renewable energy ) ተመራማሪ የሆኑት ዶ/ር በላቸው ጨከነ የተጻፈ ነው። አዘጋጆቹ ከዚህ በፊት የአማርኛ ቋንቋን እና የኢትዮጵያ እሴቶች ለልጆች ማስተማሪያ በዲቪዲ አዘጋጅተው አቅርበዋል።

ዝርዝሩን ለማንበብ እዚህ ይጫኑ

Previous Story

Health: የሚያሳፍሩ 6 ታላላቅ የጤና ችግሮች እና ቀላል መፍትሄዎቻቸው

Next Story

ኢትዮጵያየአባይወንዝባለቤትናት? (ኪዳኔ ዓለማየሁ)

Go toTop