የሰማያዊ ፓርቲ አባል በሙስሊምነቱ ተከሰሰ

April 24, 2014

ማክሰኞ ሚያዝያ 14/2006 ዓ.ም ሚያዝያ 19 ለሚደረገው ቅስቀሳ ላይ የተሳተፈው ጀሚል ሽኩር አብረውት ከታሰሩት በተጨማሪ ሌላ ክስ ተመሰረተበት፡፡ በካሳንቺስ መስመር ሲቀሰቅስ ተይዘው የታሰሩት ወጣቶች ‹‹ያልተፈቀደ ሰላማዊ ሰልፍ ለማድረግ›› በሚል የተከሰሱ ሲሆን ጀሚል ከዚህ ክስ በተጨማሪ ‹‹ድብቅ አላማ ለማሳካት›› የሚል ተጨማሪ ክስ ተከፍቶበታል፡፡ ይህኛው ክስ የተመሰረተበትም ከእምነቱ ጋር የተያያዘ እንደሆነ ታውቋል፡፡

ከሰማያዊ ፓርቲ ተጨማሪ መረጃ ካገኘን እንመለሳለን።

Previous Story

የቢዚ ሲግናል፣ የጃሉድና የናቲ ማን የአዲስ አበባው ኮንሰርት ተዘረዘ

Next Story

የሰላማዊ ሰልፍና ስብሰባ ማሳወቂያ ክፍል ሰልፉ እውቅና እንደተሰጠው የገለጸበት ቅጽ – ፖሊስ ቀስቃሾቹን እያሰረ ነው

Go toTop