ይድረስ ለሚኒሶታው መድሃኔዓለም ቤ/ክ ቦርድ አባላት – ”ለእውነት አብረን እንቁም”

የዛሬ ጽሁፌን በግል ለእናንተ የቦርድ አባላት እንዲደርስ ያደረኩት በምክንያት ስለሆነ ትንሽ ከታገሳችሁኝ አብራራለሁ። አስቀድሜ ግን ይኽን ወንድማዊ ጥሪ ለመላክ ሳስብ ከናነተ አውቃለሁ በሚል በመመጻደቅና በትምክህተኝነት ተነሳስቼ እንዳልሆን እንድትገነዘቡት እፈልጋለሁ። ከሁሉ በፊት ምስጋና መቅደም አለበት ብዬ ስለማምን በሱ ልጀምር።

ቀጣዩን ለማንበብ እዚህ ይጫኑ

Previous Story

በሚኒሶታው መድሃኔዓለም ቤ/ክ የትንሣኤ ቅዳሴ በደመቀ ሁኔታ እንደሚካሄድ ለሰላምና ለአንድነት የቆሙ ምዕመናን ገለጹ

Next Story

የከሸፉት የህወሓት የተስፋ ቃላት (ከለምለም ሀይሌ ኖርዌይ)

Go toTop