በIሕAፓ (ዴ) የቶሮንቶና Aካባቢው የድጋፍ ኮሚቴ Aባላት Aዘጋጅነትና በAንድነት ሃይሎች፤ በሲቪክ ማሕበራትና ታዋቂ ግለሰቦች ትብብርና ግምባር-ቀደምነት ወደፊት ሊመሠረት የታሰበውን ህብረት Eውን ለማድረግ ጥረት ሲያደርጉ በቆዩትና Aሁን Eያደረጉ ባሉት Aሰባሳቢ የሲቪክ ማሕበራት፤ የፖለቲካ ፓርቲ ተወካዮችና ግለሰቦች ትብብር May 14, 2011 በቶሮንቶ ዩኒቨርስቲ የመሰብሰቢያ Aዳራሽ ብዙ ሰዓት የወሰደና Aወያይና ተወያይ ልብ ከልብ የተገናኙበት ስብሰባ ተደርጓል። More…