ደብረ ዘይትና አባ ማትያስ (ቀሲስ አስተርአየ ጽጌ)

April 15, 2013

ደብረ ዘይት ተብላ የምትጠራው እሁድ ዘንድሮ መጋቢት ፳፱ ቀን ነበረች። በዚህች ቀን የሚነበበው ወንጌል ክርስቶስ በደብረ ዘይት ከሐዋርያት ጋራ የተናገራቸውን የያዘችው የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፳፬ ናት። ይህች ምዕራፍ አካታ የያዘቻቸው በዓለም መጨረሻ አካባቢ ስለሚከሰቱት ምልክቶች ነው። የጥንት ኢትዮጵያውያን ይህች ምዕራፍ ከወንጌል ለይተው በብራና ጽፈው በትንሽ ቅርጽ አዘጋጅተው ማህደርና ማንገቻ አበጅተውላት በደረታቸው ተሸክመው በየደረሱበት ጥላ ስር ቁጭ ብለው ይደግሟት ነበር።  ቀጣዩን ለማንበብ እዚህ ይጫኑ

 

 

 

Previous Story

የ“አብዮታዊ ዲሚክራሲ” መንገድ የት ያደርሳል ? (በአብርሃ ደስታ)

Next Story

Hiber Radio: “ከሁሉ አገር በታች ሕግ የሌለበት በደመ ነፍስ የሚመራ አገር የእኛ አገር ብቻ ነው” – ታማኝ በየነ (ቃለምልልስ)

Go toTop