የዐማራውን ዘር የማጥፋቱ ዘመቻ በስፋት ቀጥሏል ከሞረሽ ወገኔ የዐማራ ድርጅት የተላለፈ “ለወገን እንድረስ” ጥሪ

March 30, 2013

ዘረኛው የትግሬ-ወያኔ ነፃ አውጪ ድርጅት ዐማራውን ከምድረ-ገፅ ለማጥፋት የጀመረውን ተልዕኮ አሁንም ያለማሠለስ ቀጥሏል። ከዚህ ቀደም ከጎንደር በወልቃይት ፣ በጠገዴ እና በስሜን አውራጃዎች፤ እንዲሁም በወለጋ፣ በኢሉባቦር፣ በከፋ፤ በአርሲ፣ በሐረርጌ፣ በባሌ እና በአፋር አካባቢዎች ሲፈፅም የቆየውን ዐማራን ከምድረ-ኢትዮጵያ የማጥፋት ሥራ ማስታወስ ይገባል። ሠሞኑን ደግሞ የጥፋት አድማሱን ይበልጥ በማስፋፋት—-

 ቀጣዩን ለማንበብ እዚህ ይጫኑ

 

 

Previous Story

እያንጓለለ የአዜብ ኮሜዲ -ከቴድሮስ ሐይሌ

Next Story

ለዜጎች መሞት፣ መፈናቀልና መሰደድ ተጠያቂው መንግስት ነው!!! ወንጀለኞች በአስቸኳይ ለፍርድ እንዲቀርቡ እንጠይቃለን

Go toTop