ባሁኑ ሰዓት በአማራው ወገናችን ላይ እየደረሰ ያለው አማራን የማጥፋት ሴራ፤ ኢትዮጵያዊነትን ለማጥፋት የሚካሄደው ተግባር ዋናው አካል ነው።

March 29, 2013

በአሁኑ ሰዓት አማርኛ ተናጋሪው ወገናችን ላይ መለኪያ የሌለው ግፍ እየተፈፀመበት ነው። ይህ ግፍ፤ የአማራውን ወገናችን ለማጥፋት ከሚደረግ ወንጀል ሌላ፤ መገንዘቢያ ቀመር የለውም። የዛሬው እስከመቼ ይኼን ጉዳይ ይመለከታል። በሥልጣን ላይ ያለው ዘውገኛ አምባገነን የትግሬዎች ነፃ አውጪ ግንባር መንግሥት፤ አስተዳደሩ በዘውግ ላይ የተመሠረት ስለሆነ፤ አንደኛውን አስበልጦ ሌላውን አሳንሶ መመልከቱና በዚያ ፈለጥ ማስተዳደሩ ምንነቱ ነው። አልፎ ተርፎ ግን፤ አንድን ወገን ለይቶ፤ በዚህ ወገን ላይ የተለዬና ጭካኔ የተሞላበት በደል መፈፀም፤ መሠረታዊ ተልዕኮውን እንድንመረምር ያስገድደናል።

  • March 2012, No. 101
  • March 2012, No. 102

 

Previous Story

ፖለቲካ ማለት ለእኔ – ከማተቤ መለሰ ተሰማ

Next Story

የመድኃኒዓለም መሰናዶ ት/ቤት ተማሪዎች በፖሊስ ተደበደቡ

Go toTop