ሞረሽ ወገኔ በቺካጎ ከተማ የውይይትና የምክክር ስብሰባ ጠራ

September 19, 2013

(ዘ-ሐበሻ) ሞረሽ ወገኔ የአማራ ድርጅት በቺካጎ ከተማ ቅዳሜ ሴፕቴምበር 28 ቀን 2013 ሕዝባዊ የውይይትና የምክክር ስብሰባ መጥራቱን አስተባበሪዎቹ ለዘ-ሐበሻ በላኩት በራሪ ወረቀት አስታወቁ።

በተጠቀሰው ዕለት ከ12:30 ፒኤም ጀምሮ በLoyola Park recreation Center (1230 W Greenleaf Ave., Chicago, IL 60626) ይደረጋል በተባለው በዚሁ ሕዝባዊ የውይይትና የምክክር ስብሰባ ላይ የድርጅቱ ሊቀመንበር አቶ ተክሌ የሻው እንደሚገኙና ሕዝቡን እንደሚያወያዩት ተገልጿል። የቺካጎውን ስብሰባ ያስተባበሩት ወገኖች ለዘ-ሐበሻ የላኩት በራሪ ወረቀት (ፍላየር) የሚከተለው ነው፦

Previous Story

Health: የወሲብ ፍላጎቷ በቀዘቀዘው ባለቤቴ ምክንያት አደጋ ላይ ያለውን ትዳራችንን እንዴት ላድነው?

Next Story

የኤርትራ ባለሥልጣናት ያለፍርድ ታሥረው 12 ዓመት ሆነ (ቪኦኤ ዜና)

Go toTop