ለሰማያዊ እና አንድነት ፓርቲ ድጋፍ ለማሳየት ነገ በዋሽንግተን ዲሲ ሰላማዊ ሰልፍ ተጠራ

September 2, 2013

(ዘ-ሐበሻ) በአሁኑ ወቅት በሃገር ውስጥ ትግልጉልህ ሚና እየተጫወቱ ላሉት የሰማያዊ ፓርቲ እና የአንድነት ፓርቲን ለመደገፍ እንዲሁም በኢትዮጵያ ውስጥ ካለማቋረጥ እየተፈጸመ ያለውን የሰብአዊ መብት ጥሰት ለአለም ሕዝብ እና ለአሜሪካ መንግስት ለማሳወቅ ነገ ማክሰኞ ሴፕቴምበር 3 በዋሽንግተን ዲሲ የሰላማዊ ሰልፍ ተጠራ። የሰላማዊ ሰልፉ ጥሪ ፍላየር ሁሉንም መረጃ ይዟል – ይመልከቱት።
Rally to show solidarity to Semayawi and Andinet party members and protest Human Rights Violations by the regime – Tuesday Sept 3-2013 9AM US Department of State

Previous Story

የማለዳ ወግ … ይነጋል ጨለማው … !

Next Story

በሰማያዊ ፓርቲ ላይ የተወሰደውን ህገ-ወጥ ርምጃ አጥብቀን እናወግዛለን!!! ከአንድነት ለዴሞክራሲና ፍትህ ፓርቲ (አንድት) የተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ

Go toTop