(ዘ-ሐበሻ) ወረራ ኋይት ሀውስ በሚል ሰሞኑን ባለፈው አርብ ጁላይ 5 ቀን 2013 ዓ.ም ደማቅ ሰላማዊ ሰልፍ አድርገው ነበር። በዚህ የተቃውሞ ሰልፍ ላይ በክብር እንግድነት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤ/ክ ጳጳስ አቡነ መልኬዲቅና ከ እስልምና እምነት ተከታይ የሃይማኖት አባቶች መካከል ሼህ ኢማም ካሊድ ኦመር ተገኝተው ተቃውሞ ሰልፍ ለወጡት ወገኖች ንግግር አድርገዋል። ዘ-ሐበሻ የሁለቱን የሃይማኖት አባቶች ንግግር በቪድዮ ይዛው ነበር። በዋሽንግተን ዲሲ አካባቢ በነበረው ከፍተኛ እንቅስቃሴ የተነሳ በመዘግየታችን ይቅርታ እየጠየቅን “ከመቅረት መዘግየት” በሚለው ብሂል መሰረት ቪድዮውን ዛሬ እናቃምሳችኋለን። መልካም ዕይታ።