የአንድነት/መድረክ የፖለቲካ ግንኙነት እና የጋራ እንቅስቃሴ ከመቀናጀት እስከ ግንባር ያለው አጠቃላይ ሁኔታ ግምገማ

May 16, 2013

ሚያዝያ 19 ቀን 2005 ዓ.ም የአንድነት ፓርቲ ብ/ም/ቤት ባደረገው ስብሰባ ላይ ባስተላለፈው ውሳኔ መሰረት የአንድነት/መድረክ የፖለቲካ ግንኙነት እና የጋራ እንቅስቃሴ ከመቀናጀት እስከ ግንባር ያለው አጠቃላይ ሁኔታ ላይ የተዘጋጀውን ሰነድ ገምግሞ አፅድቋል፡፡ ሰነዱም ለመድረክና ለመድረክ አባል ፓርቲዎች እንዲሰጥ፣ አባላትና ደጋፊዎች እንዲያውቁት እንዲሁም ለህዝቡና ለመገናኛ ብዙሃን እንዲሰራጭ በተባለው ውሳኔ መሰረት እነሆ ሰነዱን አያይዘናል፡፡

ትዮጵያ ለዘላለም ትኑር!!!
የአንድነት ፓርቲ የህዝብ ግንኙነት

 የአንድነት ብሔራዊ ምክር  ቤት አቋምን የሚያሳይ ሰነድ ለማንበብ እዚህ ይጫኑ

Previous Story

በምርጫ 97 የትዝታ ማህደር ውስጥ የልደቱ ቦታ

Next Story

ድምጻዊት አበበች ደራራ አረፈች

Go toTop