የኢፌድሪ ፕሬዚደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስትያን ፓትርያርክ ጋር ተገናኙ February 13, 2023 ዜና Facebook X Linkedin Pinterest Telegram Whatsapp Email የኢፌድሪ ፕሬዚደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስትያን ፓትርያርክ ከብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ እና ከብጹዓን አባቶች ጋር ትላንት እሁድ የካቲት 5 ቀን 2015 ዓ.ም. ውይይት አካሂደዋል። የውይይቱ ትኩረት ወቅታዊ ጉዳይ ላይ ያተኮረ እንደነበር የደረሰን ዜና ጠቁሟል። Facebook X Linkedin Pinterest Telegram Whatsapp Email Leave a Reply Cancel replyYour email address will not be published. Δ Previous Story መነኩሴ ዘር የለውምና እኚህን አባት ለማመስገን ማንም ኢትዮጵያዊ ሊሳቀቅ አይገባውም!! Next Story ፍርድ ቤት የደረሰው የአብይና ጓዶቹ የፈጠራ መንግሥት ግልበጣ ክስ | Hiber Radio Special Program Feb 13, 2023