በአቦ ዳውድ ኢብሳ የሚመራው የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) አቶ ጃዋር ሞሀመድ የድርጅታቸው ኦነግን ባንዲራ እንዳይጠቀሙ ይደረግን ሲል በደብዳቤው አሳውቋል

June 8, 2022

ፔጥሮስ አሸናፊ

በአቦ ዳውድ ኢብሳ የሚመራው የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) በፕሮፌሰር መረራ ጉዲና ለሚመራው የኦሮሞ ፌደራላዊ ኮንግረስ (ኦፌኮ) በጻፈው ደብዳቤ፤ የኦፌኮ አመራር የሆኑት አቶ ጃዋር ሞሀመድ የድርጅታቸው ኦነግን ባንዲራ በተደጋጋሚ በቢሯቸው ሰቅለው መታየታቸው አግባብ አለመሆኑንና የባንዲራው ባለቤትነት የኦነግና የኦነግ ብቻ መሆኑ ታውቆ ከዚህ በኋላ አቶ ጃዋር እንዳይጠቀሙ ይደረግን ሲል በደብዳቤው አሳውቋል።

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Previous Story

አማራዊነት ያሸንፋል፤ ኢትዮጵያም በልጆቿ ትነሣለች! – ዳግማዊ ጉዱ ካሣ

Next Story

ዜጎች ከፍትህ ምንጭ ጠጥተው ይረኩ ዘንድ – ገለታው ዘለቀ

Go toTop