አርቲስት ብርሃኑ ተዘራ በኢትዮጵያ ስላለው የኑሮ ውድነት አምርሮ ተናገረ

April 7, 2013

(ዘ-ሐበሻ) በቅርቡ ተበቺሳ የተሰኘ ሃገራዊ ስሜትን የሚቀሰቅስ የሙዚቃ አልበም ያወጣው ድምጻዊው ብርሃኑ ተዘራ በኢትዮጵያ ስላለው የኑሮ ውድነት አምርሮ ተናገረ። “ድሮ የመልካሙ ተበጀን ፍቅር ጨምሯል የሚል ዘፈን ነበር የምናወቀው ዛሬ ግን ኑሮ ጨምሯል ሆኗል በተቃራኒው” ያለው ድምጻዊው ሰው ከሚያገኘው ገቢ ጋር ኑሮ ተመጣጣኝ እንዳልሆነ ገልጿል። “ነገሥታቶች ሁሉ ያልፋሉ፤ ኢትዮጵያ ግን ለዘላለም ትኖራለች” የሚለው አርቲስት ብርሃኑ ከኢሳት ራድዮ ተቦርነ በየነ ጋር ያደረገውን ቃለ ምልልስ ቢያደምጡ ለድምጻዊው ወትሮም የነበረዎ ክብር ከፍ ይላል ብለን እናስባለን።

Previous Story

ደደቢት ከአፍሪካ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ውጭ ሆነ

Next Story

በቤንች ማጂ ከ350 በላይ አማርኛ ተናጋሪ ዜጎች ከቦታቸው ዳግም ተፈናቀሉ፤ ሕዝቡ ጫካ ውስጥ ተጠልሏል

Go toTop