ግጥም ድሮ (ዘ-ጌርሣም) June 26, 2020 by ዘ-ሐበሻ ገና ልጆች እያለን ከየሠፈሩ ተጠራርተን ስነገናኝ ተነፋፍቀን ስንለያይ ተሸኛኝተን ጭቃ አቡክተን ውሃ ተራጭተን ስንጠራ አቤት( እመት) ብለን ለታላቆች ተላልከን ጉልበት ስመን ተመርቀን አደግን በወግና Read More
ግጥም እንደ መግቢያ – ጌታቸው አበራ June 25, 2020 by ዘ-ሐበሻ …ካዛሬ 21 ዓመታት በፊት፣ ወደ ግብጽ ሀገር ሄጄ ነበር። በዚያም ጉዞዬ፣ የአባይን ዳርቻ ተከትዬ እስከ አሌክሳንድርያ ከተማም ድረስ ዘልቄ የአባይን መጨረሻ እስከ ሜድትራንያን ባሕር Read More
ግጥም ጭቃው – አሁንገና ዓለማየሁ June 22, 2020 by ዘ-ሐበሻ በግንቦት ታርሰናል ሰኔ ለስልሰናል ነጎድጓዱ መጣ መብረቅ ከማለፉ በዶፍ የሚወቃ ሊጫወትብን ነው የክረምቱ ጭቃ። ሰኔ 2011 አዲስ ቀዳም አዲስ ነው ካላችሁ እሺ አዲስ ይሁን Read More
ግጥም ነፃነት – በ እንደሻው በርጃ June 17, 2020 by ዘ-ሐበሻ ጻድቃን ያወሩለት ሕያው የሞቱለት ይሄ ነው ነፃነት የባርነት ጠላት፤ ነፃነት ህብረት ነው መኖር ተፈቃቅሮ አንዱ አንዱን ሳይጠላው ሳይተፋው አንቅሮ፤ ነጻነት ሸማ ነው ንጹህ ያላደፈ Read More
ግጥም ዓለም አቀፍ ንጉስ – በ ተፈራ ድንበሩ May 25, 2020 by ዘ-ሐበሻ እንዴት ያለ ሥልጣን የዓለም ንጉስ በሰላምታ ምክንያት አገር የሚወርስ፡፡ ፖሊስ የማይፈራ ዳኛ የማያቀው የማይዳሰሰው የማይታየው ስንቱን ባለሙያ በየቤቱ አስቀረው፡፡ ምርጡ ጥበበኛ ላገር መከታው ከምድር Read More
ዜና·ግጥም አባይ ፈላ ጉዱ – በላቸው ገላሁን May 25, 2020 by ዘ-ሐበሻ አባይ ጉዱ ፈላ አባይ ፈላ ጉዱ ሲወርድ ሲዋረድ የሰራው ጉድጓዱ ያ የቦረቦረው ያረሰው ሁዳዱ ታጠረ መሄጃው ማለፊያ መንገዱ እጁን ተሸበበ እግሮቹን ታሰረ ጉዞውን አቆመ Read More
ግጥም አልቃሾ – በመኮንን ሻውል ወልደጊዮርጊስ April 25, 2020 by ዘ-ሐበሻ “መንገድህን ዘግቶ ማለፍያ አሣጥቶ በጡንቻው ተመክቶ ዋርካ ቢሆን ተንሰራፍቶ። ያ!…የሌለው ህሊና በሀገረህ ላይ ቢሆን ገናና። ሆኖ አፄ በጉልበቱ ሁሉን እያለ ‘ምናበቱ!’ ምን ታደርገዋለህ? አቅም Read More
ግጥም·ነፃ አስተያየቶች ኮሮና “ኩሩና” እና “ይህም ያልፋል” – መኮንን ሻውል ወልደጊዮርጊስ April 9, 2020 by ዘ-ሐበሻ ሁለት ወቅታዊ ግጥሞችን ዛሬ ሚያዚያ 1/2012 ዓም ፅፊ እንሆ በረከት ብያለሁ። መልካም ንባብ። መኮንን ሻውል ወልደጊዮርጊስ ኮሮና-“ኩሩና” በጨርቅ ተለጉሞል ፣ታፍኗል አፋቸው። እኚህ ከተሜዎች ከጥንት Read More
ግጥም·ነፃ አስተያየቶች ተስፋችን በእግዜር ነው! (በኮሮና ቫይረስ አማካኝነት በዓለማችን ለተፈጠረው ታላቅ ቀውስ ማስታወሻ) April 8, 2020 by ዘ-ሐበሻ ዐይን በማትገባ በደቂቅ ህዋስ ጠንቅ፣ እየተጠለፈ አንድ-ባንድ ሲወድቅ፣ አእላፍ…ተከተተ በየጎጆው ዋሻ፣ ላስከፊው ጦርነት ምሽግ መዳረሻ፤ ዓለም ተናወጠች ፍጡር ተረበሸ፣ በዋለበት አድሮ እየነጋ መሸ። ..በጥበቡ Read More
ግጥም·ነፃ አስተያየቶች “ህይወት አጭር ጣፋጪ ና በሥቃይ የተሞላች ናት።” መኮንን ሻውል ወልደጊዮርጊስ March 14, 2020 by ዘ-ሐበሻ የፅሑፍ መንደርደሪያዎች የፅሑፉ መንደርደሪያዎች ከመፅሐፍ ቅዱስ የተወሰደ ጥቅስ እና “ህይወት” ና “የማይጠገነው ብልሽት “የተሰኙ ግጥሞቼ ናቸው።መልካም ንባብ። 3. አንድ ድርሻ ሁሉን እንዲያገኝ ከፀሐይ በታች Read More
ግጥም ለሃያ ሁለት ማዞሪያ ሰማእታት – አሁንገና ዓለማየሁ February 18, 2020 by ዘ-ሐበሻ ዲያብሎስ ሠራዊቱን ከሲዖል ቢጠራም የተዋሕዶ ልጆች ሞትን አንፈራም አንፈራህም ከቶ የዲያብሎስን አሽከር ክብራችን ነውና ለእምነት መመስከር። እንደነ ሚልክያስ እንደነ ሚሊዮን (የ 22 ማዞሪያ ሰማዕታት) Read More
ግጥም እሳት አቃጠለኝ! – በላይነህ አባተ February 16, 2020 by ዘ-ሐበሻ ጠላቴ ሌት ተቀን ሴራ ሲያሴርብኝ፣ በጨለማው ዘመን ብርሃን ከጅሎኝ፣ አጠንክሬ አካሌን ጨምቄ አይምሮዬን፣ በአስታቡልቡል ዘዴ እሳትን ፈጠርኩኝ፡፡ የፈጠርኩት እሳት እኔን እያሞቀኝ፣ ጨለማን ገሽልጦ ሌባውን Read More
ግጥም ባፈሙዝ ተናገር – ታዛቢው February 14, 2020 by ዘ-ሐበሻ ቀድሞ የማናውቀው ፣ ባገር ያልነበረ ፣ ጨካኝ አረመኔ የባዕድ ቅጥረኛ ፣ የአረብ ተላላኪ ፣ ወኔ ቢስ ምስለኔ አገር የሚያሸብር ፣ ደንቆሮ አሰማርቶ ፣ መንጋና Read More
ግጥም ተኝቷል ፣ መች ነቃ – ታዛቢው February 10, 2020 by ዘ-ሐበሻ የምዬ ሚኒሊክ ፣ የበላይ ዘለቀ ባለማተብ ጀግና ፣ ዝናር የታጠቀ ባድዋ ፣ በማይጨው ላይ ፣ እየተናነቀ ጎራዴውን መዝዞ ፣ እየሞሸለቀ ኃያሉን ደቁሶ ፣ በክርኑ Read More