ግጥም ይሰጣታል ቢያንስም (ዘ-ጌርሣም) September 7, 2020 by ዘ-ሐበሻ ገና ጎህ ሳይቀድ በጥዋት ተነስታ የምታድነውን ከወዲሁ አስልታ የበሬውን እንትን መከተል መረጠች ተስፋዋን ሰንቃ መኳተን ጀመረች ዓይን ዓይኑን በማየት ስትባዝን ውላ ከአሁን ወደቀልኝ ተስፋዋንም Read More
ግጥም ህልም አየሁ ፍቱልኝ (ዘ-ጌርሣም) September 5, 2020 by ዘ-ሐበሻ ህልም አየሁ ተኝቸ በአደባባይ ቁሜ ተሟግቸ የመሐል ዳኛው ህግ ጠቅሶ አጥፊውን በጥፋቱ ወቅሶ ይመስላል ሊመክረው አለያም ሊያስተምረው ህዝብ ሞልቶታል አዳራሹን ለማዳመጥ ውሳኔውን ይግባኝ የማይኖረውን Read More
ግጥም ውረዱ ደፍራችሁ (ዘ-ጌርሣም) September 4, 2020 by ዘ-ሐበሻ የዘር ፖለቲካ እያራመዳችሁ ተንኮልና ሴራን እያላመጣችሁ በተቃዋሚ ስም የተሰለፋችሁ የወገንን ጆሮ ያደነቆራችሁ የህዝብ ብሩህ ተስፋ ያደበዘዛችሁ በአንድነት መቆሙ ያስበረገጋችሁ ከሥልጣን በስተቀር ሌላ ያልታያችሁ እስከ Read More
ግጥም ወላፊንድ አሥተሳሰብ ካለን “እኛ ሰው ነን ።”ማለት ይከብደናል (መኮንን ሻውል ወልደጊዮርጊስ) September 2, 2020 by ዘ-ሐበሻ ግጥም እንደ መግቢያ ይህ ግጥም ለሁለተኛ ጊዜ ፣ተሻሽሎ የተፃፈ ነው።ርእሱ ተቀይሯል።አንዳንድ ሥንኞች ላይም እርማት አድርጌባቸዋለሁ።ግጥሙ ፅሑፊን ያጠናክርልኛል ። ” ከጅብ ቆዳ የተሠራ ከበሮ…” እኔ Read More
ግጥም ነውርና ፀያፍ (ዘ-ጌርሣም) September 1, 2020 by ዘ-ሐበሻ ሰው በሰውነቱ ሊኖር ከተገባው ከነውርና ፀያፍ ዕርቆ ሲገኝ ነው ሲሰርቅ መብቱ ሲገድል ኩራቱ ሲዋሽ ባህሉ ነው መኖሪያው እንጀራው የነውርን ትርጉም ከማንም ካልሰማ መስታወት ፊት Read More
ግጥም ይድረስ ለዘመናችን ነፍሰ ገዳዮች !! – እሸቱ መለሰ | August 31, 2020 by ዘ-ሐበሻ https://www.facebook.com/Balderassuporter/videos/1146662129067789/ ይድረስ ለዘመናችን ነፍሰ ገዳዮች !! Read More
ግጥም ዕንባም አያብሰው (ዘ-ጌርሣም) August 26, 2020 by ዘ-ሐበሻ ምን ያደርጋል ጆሮ ምን ያደርጋል እጅ ሁሉን የሚመዝን አዕምሮ ነው እንጅ እጅም ሥራ ይሥራ እግር ይራመድ ስህተት ላይ ይጥላል ቁጭ ብሎ መፍረድ ሲፈርዱ ለራስ Read More
ግጥም እውን ኩሩዎች ነን? – ጠገናው ጎሹ August 23, 2020 by ዘ-ሐበሻ ተብለን ብንጠየቅ ኩሩነት ምንድነው ? ኩሩው ሰውስ ማነው? እንዴት ብለን ይሆን ምላሽ የምንሰጥው? እንዲያው በደምሳሳው እንዳይሆን መልሳችን እስኪ ኩሩነትን በምሳሌ አስረዱን ብለው ቢጠይቁን እውን Read More
ግጥም በነፍስህ ብታስብ ሥጋህን አውልቀህ! – በላይነህ አባተ August 22, 2020 by ዘ-ሐበሻ ሥጋህን አውልቀህ በነፍስህ ብታስብ፣ ህወሀትና ወነግ ከንቱው ይህ አድግም፣ አጋድሞ እያረደ የጠጣ የሰው ደም፣ ሲኮነን የሚኖር በምድር በሰማይም፣ ችሎት ያልቀረበ ወንጀለኛ አይደለም? የአንተን ድሎት Read More
ግጥም እመኝለት ነበር (ዘ-ጌርሣም) August 21, 2020 by ዘ-ሐበሻ አረመኔ ባይሆን ሰው ክፉና ጨካኝ እመኝለት ነበር አንድ ሽ ዓመት ቢያገኝ አንድ ሞት አይደለም ብዙ ሞትን ይሙት አዛኝ ልብ እርቆት ስለሌለው አንጀት በልቶ ካልጠገበ Read More
ግጥም ሰውነት ውሀ ነው! – በላይነህ አባተ August 17, 2020 by ዘ-ሐበሻ ደም በስብከት አጥቦ ሟችን እሚረሳው፣ አቢይ ጉድጓድ ሲምስ ዝምሎ እሚከተለው፣ በጅ የማይጨበጥ ሰውነት ውሀ ነው፡፡ ሲክብ እንደ ደለል ሲያፈርስም እንደ ጎርፍ፣ ሰውነት ውሀ ነው Read More
ግጥም “መከላከያ” (ለወላይታ ወገኖቼ) August 17, 2020 by ዘ-ሐበሻ እውን እንደ ስምህ፣ ቢሆንማ ግብርህ፣ አገርን ከጠላት፣ ወገንን ከጥቃት፣ መከላከል ነበር፤ የጀግንነት ስራ፣ ዘወትር ስምህን በክብር የሚያስጠራ፤ …መብት ጠያቂዎችን፣ ንጹሃን ዜጎችን፣ እጃቸውን አጣምረው፣ ባዶአቸውን Read More
ግጥም የአርባ ቀን መታሰቢያ ለአርሲና ባሌ ሰማእታት August 9, 2020 by ዘ-ሐበሻ ሁለት ቦታ ቀብርህ ቀብርህ ሁለት ቦታ የት ይቁም ሐውልትህ ተዝካርህ የት ይሁን አመድ ሆኗል ቤትህ ዝክሩን ማን ይደግስ ታርደው ልጅ እናትህ ቀብርህ ሁለት ቦታ Read More
ግጥም ምነው ምነው ? ( ዘ-ጌርሣም) August 4, 2020 by ዘ-ሐበሻ ጆሮ ያለው ይስማ ላልሰሙት ያሰማ ግልፅ እኮ ነው ነጋሪም አያሻው ኢትዮጵያ በችግር ህዝቧ በቸነፈር በሽታ ድህነት ሲፈራረቁባት ሲወረወርባት ከያቅጣጫው ሾተል (ጦር) ከፊሉ ከጠላት ቀሪው Read More