ነፃ አስተያየቶች የማለዳ ወግ …አምላክ ሆይ ! የአዲሱ አመት ተስፋና ምኞታችን አሳካው ! September 11, 2013 by ዘ-ሐበሻ ነብዩ ሲራክ ከሳዑዲ አረቢያ አንድየ ሆይ! ያላንተ እዚህ መድረስ አይታሰብምና ከሁሉ አስቀድሜ ለከበረው ስምህ ፣ ለማይደፈር ለማይገሰሰው ሰማያዊ ክብርህ ፣ ለቸርነት ፣ ምህረት ይቅርታህ Read More
ነፃ አስተያየቶች መስከረም ሁለት – ኢትዮጵያ ትቅደም! – ከተመስገን ደሳለኝ (ጋዜጠኛ) September 11, 2013 by ዘ-ሐበሻ ‹‹እንኳን ከ፲፱፻፷፮ ዓ.ም ወደ ፲፱፻፷፯ ዓ.ም አዲሱ ዓመት ከሰላማዊ የአስተዳደር ለውጥ ጋር በደህና ያሸጋገራችሁ፤ ይህ ያለምንም ደም መፋሰስ የተጀመረው ‹ኢትዮጵያ ትቅደም› ዓላማ መሰላል ሆኖ Read More
ነፃ አስተያየቶች አያ ተክሌ ምነዉ አህያዉን ትተዉ ፈረሱን ቢጋልቡ September 10, 2013 by ዘ-ሐበሻ በደርብ ከፈለኝ አዋቂ መስሎኝ ሰምቼዉ ትልቅ ሰዉ መስሎኝ ተጠግቼዉ በቃኝ . . . በቃኝ አወቅኩትና ናቅኩት ለካስ ወዳጄ ኖሯል ፈረስ እየናቀ አህያ የሚጋልብ በሬ Read More
ነፃ አስተያየቶች ሀሳብን አወላግዶ ትርጉም መስጠት ከሀሳብ ነጻነት ሊመደብ አይገባም (ሰመረ አለሙ) September 10, 2013 by ዘ-ሐበሻ ሰመረ አለሙ ቀደም ሲል ዳግማዊ ጉዱ ካሳ በሚል ስም ለልጂ ተክሌ የጻፈዉን ከግምት በማስገባት እሱ በጠቃቀሳቸዉ ጉዳዮች ላይ መጠነኛ ግንዛቤ ለመስጠት ብእር መምዘዝ ግድ Read More
ነፃ አስተያየቶች የሐምሌ ጨረቃ! (ክፍል አንድ) – ከአንዱዓለም አራጌ ዋለ (አንድነት ም/ሊቀመንበር ከቃሊቲ ማጎሪያ) September 10, 2013 by ዘ-ሐበሻ የሐምሌ ጨረቃ! ከአንዱዓለም አራጌ ዋለ (አንድነት ም/ሊቀመንበር ከቃሊቲ ማጎሪያ) ክፍል አንድ (ሊያነቡት የሚገባ) ከጉልበተኞች ጠመንጃ የሚወጣ ጥይት ስጋን እንጂ እምነትን ሊገድል እንደማይችለው ሁሉ፣ ከቤተሰብና Read More
ነፃ አስተያየቶች አዲስ ዓመት – በነተበ ሥርዓት September 10, 2013 by ዘ-ሐበሻ (ሩት ዳግም) ጊዚያቶች ክንፍ አውጥተው የሚበሩ ይመስላሉ። 2005 አምና ለመሆን በቅቷል። የተፈጥሮን ህግጋት ጠብቆ በዳመና የጠቆረው ዳመና እየገለጠ፣ አበቦች እየፈኩ መድሪቷ Read More
ነፃ አስተያየቶች እንኳን ለአዲሱ ዓመት አደረሰህ! – ከፕ/ር መስፍን ወልደ-ማርያም September 10, 2013 by ዘ-ሐበሻ የሰሞኑ መልካም ምኞች የሚመስል ስሜት የምንለዋወጠው “እንኳን አደረሰሽ (አደረሰህ)” በመባባል ነው። ከየት ተነስተን ወዴት እንደደረስን ግን አናውቅም። ምኞቱ የሚገልጸው ሁላችንም በአንድነት ወደተሻለ ደረጃ መሸጋገራችንን Read More
ነፃ አስተያየቶች አውስትራሊያን ከኢትዮጵያ ጋር የማመሳሰል ሕልም September 9, 2013 by ዘ-ሐበሻ መስከረም 8 2013 ከታክሎ ተሾመ አውስትራሊያ ቀለመ ብዙ አገር ናት። ከ200 በላይ ቋንቋ የሚናገሩባት በዝንቅ ማኅበረሰብ የተመሰረተች፤በጥሬ ማዕደኗ፤ ወንድ ሴት ሳይል የሰዎች የተፈጥሮ Read More
ነፃ አስተያየቶች የመከላከያ ሠራዊቱ-ድምበር አስከባሪ ወይስ አሳሪና አስተዳዳሪ ? September 8, 2013 by ዘ-ሐበሻ ( እምብኝ በል-ጎፍንን ) የደርግ ወታደራዊ መንግሥት የፖለቲካ ሥልጣኑን በለስ ቀንቶት ሥልጣን ለመያዝ ለበቃው ህወሃት ከለቀቀ በኋላ ህወሃት ትኩረት Read More
ነፃ አስተያየቶች·ኪነ ጥበብ ስለእግራቸው ውጤት (የስንኝ ቋጠሮ ለብሔራዊ ቡድናችን ተጫዋቾች) – ከፋሲል ተካልኝ አደሬ September 8, 2013 by ዘ-ሐበሻ ያልከውን አላልኩም..ሰማህ ወይ ወዳጄ? እንዴት እበላለሁ?..እጄን በገዛ እጄ:: ክብሬን አላቀልም..እንደምን አድርጌ? እንደሌለ አውቃለሁ.. የቁሳቁስ እንጂ..የጀግና አሮጌ:: መቼም..መቼም..መቼም አልዘነጋ የናቤን..የማሞን..ክብርና ዋጋ:: እንዳልከው በእግራቸው..በዓለም የነገሱ ሁሌም Read More
ነፃ አስተያየቶች በ19 ዓመቴ ወልጄው ሞቷል ያልኩት ልጄን አገኘሁት (ከዶ/ር ፍቅሬ ቶለሳ ጅግሳ0 September 7, 2013 by ዘ-ሐበሻ ውድ አንባቢያን ሆይ፤ የምስራች! የምሥራች ስላችሁም በሃገራችን ባህል አጸፋውን ‘ምስር ብላ’ በሉኝ። ሙሉውን በPDF ለማንበብ እዚህ ይጫኑ Read More
ነፃ አስተያየቶች በየቀኑ ከመሞት አንዴ መሞት አይሻልም ? ? (ከሎሚ ተራ፤) September 7, 2013 by ዘ-ሐበሻ (ከሎሚ ተራ፤) Friday, September-06-13 ከጥቂት አመታት በፊት አንድ የልብ ወዳጄ የሆነ ፤በድንገት በመታመሙ ምክነያት በዚህ በምኖርበት አገር በሆሰፒታል ተኝቶ ሀኪሞች በሚቻለው ሁሉ ሊያድኑት ሞክረው Read More
ነፃ አስተያየቶች ሃሳብን በነጻነት መግለጽ ከዘለፋና ስድብ ይለያል (ዳግማዊ ጉዱ ካሣ) September 6, 2013 by ዘ-ሐበሻ ዳግማዊ ጉዱ ካሣ ይህችን አነስተኛ ግን ግልጽነት በጣም የተንጸባረቀባትን ፈታኝ ወረቀት ለመጻፍ ያነሳሳኝ ሰሞኑን ያነበብኩት የአንድ መረንና አሳዳጊ የበደለው ወጣት ‹ጋዜጠኛ› ጽሑፍ ነው፡፡ የዚያ Read More
ነፃ አስተያየቶች የሥላሴዎች እርግማን (አምስት) የመንፈስ ደሀነት – ከፕ/ር መስፍን ወ/ማርያም September 6, 2013 by ዘ-ሐበሻ ከፕ/ር መስፍን ወልደ ማርያም ነሐሴ 2005 ዱሮ በአጼ ዘመን አንድ ወዳጅ መጣና አንድ ቤት ላሳይህ እንዳያመልጥህ ብሎ ይዞኝ ሄደ፤ ቤቱ ከጀርመን ኤምባሲ ፊት ለፊት Read More