ነፃ አስተያየቶች ከህወሓት በኋላ:ለተጋሩ ብቻ (አብርሃም ደስታ –ከመቀሌ) September 22, 2013 by ዘ-ሐበሻ በስልጣን ላይ ያለ ስርዓት ቢቀየር የትግራይ ህዝብ ምን የሚያጣ ይመስላችኋል? ሌላው የኢትዮዽያ ህዝብ ህወሓትን እንጂ የትግራይ ህዝብ እንደማይጠላ እገምታለሁ። ምክንያቱም ህዝብ ሊጠላ አይችልም። ምናልባት Read More
ነፃ አስተያየቶች በመስቀል ሰሞን የመስቀል ወሬ September 22, 2013 by ዘ-ሐበሻ ከኤፍሬም እሸቴ ሰሞኑን የተመለከትኩት አንድ ትንሽ ቪዲዮ በሰማይ ላይ የተመሳቀሉ እና የመስቀል ምልክት የሠሩ ደመናዎችን እያሳየ “መስቀል በሰማይ ተገለጠ”፤ ተአምር ነው እያለ ያትታል። ቪዲዮው Read More
ዜና ኢትዮጵያዊው ኢንተርናሽናል ተጫዋች ጌታሁን በደቡብ አፍሪካ እየተሳካለት ነው September 22, 2013 by ዘ-ሐበሻ (ከዳዊት ጋሻው) የቀደሞው የደቡብ ፖሊስና ደደቢት እንዲሁም የዋሊያዎቹ አጥቂ ጌታነህ ከበደ በደቡብ አፍሪካ አብሳ ፕሪሚየር ሊግ ወሳኝ ተጫዋች መሆኑን እያስመሰከረ መጥቷል፡፡ በክረምቱ የዝውውር መስኮት Read More
ዜና ሌ/ጀነራል ገዛኢ አበራ ቤተሰቦቻቸውን ሰብሰበው ስዊድን ገቡ September 22, 2013 by ዘ-ሐበሻ (ዘ-ሐበሻ) የጦር ሃይሎች የሎጂስቲክስ ዋና ሐላፊ የነበሩት ሌ/ጀነራል ገዛኢ አበራ ቤተሰቦቻቸውን ሰብስበው ስዊድን መግባታቸውን አብርሃ ደስታ ከመቀሌ ባስተላለፈው መረጃ አመለከተ። አብርሃም ገዛኢ ከሃገር የወጡት Read More
ዜና አባይ ወልዱና ደብረጽዮን ሽጉጥ ተማዘው ነበር – የአባይ ቡድን በሁለት ተከፈለ (አብርሃም ደስታ – ከመቀሌ) September 22, 2013 by ዘ-ሐበሻ ህወሓት በአባይ ወልዱና ደብረፅዮን ቡድኖች በሁለት መከፈሉ ይታወቃል። ባለፈው የህወሓት የማእከላዊ ኮሚቴ ስብሰባ የአባይና የደብረፅዮን ጠብ በጣም በመክረሩ የተነሳ ሽጉጥ መማዘዛቸው ተሰምቷል። ሃይለማርያም ደሳለኝና Read More
ዜና የሰማያዊ ፓርቲ የተቃውሞ ሰልፍ በእምቢተኛው ፌደራል ፖሊስ ታገተ September 22, 2013 by ዘ-ሐበሻ (ዘ-ሐበሻ) “ሰላማዊ ትግል ፈተናው ከባድ ነው። እንደዚህ ቢፈታተኑንም እኛ ተስፋ አንቆርጥም። ይህ የትግላችን መጀመሪያ እንጂ መጨረሻ አይደለም። እየወደቅንም እየተነሳንም ቢሆን ትግሉን ከዳር እናደርሳለን።” ነበር Read More
ዜና የአንድነት ፓርቲ ቀጣይ እጩ ሊቃነመናብርት ተለይተው ታወቁ September 21, 2013 by ዘ-ሐበሻ የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ብሔራዊ ምክር ቤት ፓርቲውን ለቀጣዮቹ 3አመታት በሊቀመንበርነት ለመምራት ከተወዳደሩት 5 ከፍተኛ አመራሮች ውስጥ 3ቱን ለመጨረሻው ዙር ውድድር እንዲያልፉ በዴሞክራሲያዊ መንገድ Read More
ዜና የ ኢትዮጵያውያን ማህበረስብ በቤልጅግ በአምስተርዳም ከተማ ሕዝባዊ ስበስባ ጠራ September 21, 2013 by ዘ-ሐበሻ የመወያያ አጀንዳ : የኢትዮጵያ ፖለቲካ ትላንት፣ ዛሬ እና ነገ Read More
ነፃ አስተያየቶች የቀይ ባሕር ሴራ፤ መጣ እያጓራ ! ከሎሚ ተራ September 21, 2013 by ዘ-ሐበሻ ምን አለ ብትተዉኝ መሬቴን ባለማ ምን አለ ብታርፉ ወገኔ ቢሰማማ …….. ወገን ደራሽ መሰሎ ሆዱን እየሞላ ጎርፍ ሆኖ ሊወሰደው የቀይባሕር ሞላ Read More
ዜና አፍሪካዊያን ከአይሲሲ በደቦ ወሙጣታቸውን ኢትዮጵያ ትደግፋለች September 21, 2013 by ዘ-ሐበሻ ቪኦኤ ዜና የአፍሪካ ሃገሮች ከዓለምአቀፉ የወንጀል ችሎት – አይሲሲ አባልነት በደቦ እንዲወጡ ለማድረግ ኬንያ የጀመረችውን ጥረት እንደምትደግፍ የአፍሪካ ኅብረት የወቅቱ ሊቀመንበር ኢትዮጵያ አስታውቃለች፡፡ አፍሪካዊያን Read More
ነፃ አስተያየቶች ኦሮማይ ትግሉ በሚቻለውና በማንኛውም መንገድ! September 21, 2013 by ዘ-ሐበሻ ከቴዎድሮስ ሓይሌ (tadyha@gmail.com) ሠሞኑን የግንቦት ሰባት ዋና ፀሐፊ የሆኑት አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ ስለ ኤርትራ ቆይታቸውና ስለድርጅታቸው ቀጣይ የትግል እንቅስቃሴ ሠፊ ገለጻና ማብራሪያ በኢሣት ቴሌቪዠን ከሠጡ Read More
ኪነ ጥበብ·ዜና የተወልደ በየነ (ተቦርነ) በዘፈን እናውራ ሲዲ የፊታችን ማክሰኞ ይመረቃል September 21, 2013 by ዘ-ሐበሻ (ዘ-ሐበሻ)፡ በተለያዩ የራድዮ ጣቢያዎች አዝናኝ የሙዚቃ ሥራዎችን በማቅረብ ተወዳጅነትን ያተረፈው ጋዜጠኛና የሙዚቃ አማካሪ ተወልደ በየነ በአይነቱ ልዩ የሆነው “በዘፈን እናውራ” የተሰኘ አስቂኝና ቁምነገር የያዘ Read More