16 ሰዎች የተገደሉበት የድሮን ጥቃት በአማራ ክልል February 24, 2025 ዜና Facebook X Linkedin Pinterest Telegram Whatsapp Email ባለፈው ሳምንት ሃሙስ በአማራ ክልል ምስራቅ ጎጃም ዞን ጎንቻ ሲሶ እነሴ ወረዳ “አንገሽ” ቀበሌ ተፈፀመ በተባለ የድሮን ጥቃት 16 ሠዎች ሲገደሉ 10 ያክል መቁሰላቸውን የአካባቢው ነዋሪዎች ተናገሩ። ጥቃቱ የተፈፀመው በሱቆችና ሻይ ቤቶች በነበሩ ንፁሐን ዜጎች ላይ እንደሆነ ነዋሪዎቹ ገልፀዋል። የአካባቢው የመንግሥት አስተዳደር ደግሞ ጥቃቱ የፋኖ ታጣቂዎች እንደመጠለያ በሚገለገሉበት ትምህርት ቤት ላይ መሆኑነና ሟቾቹም ታጣቂዎች ናቸው ሲሉ ተናግረዋል። ከአንድ ዓመት በላይ የሆነዉ እና እስካሁንም መሻሻል ያልታየበት የአማራ ክልል የሠላም እጦት አሁንም ለነዋሪዎቹ እንግልት፣ ጉስቁልና፣ ስቃይና ስጋት ሆኖ እንደቀጠለ ነው። ጦርነቱን ተከትሎ በርካታ የድሮን ጥቃቶች ተፈፅመዋል፣ በርካቶችም ህይወታቸው አልፏል፤ የአካል ጉዳትም የደረሰባቸው ብዙዎች ናቸው። በምሽቱ ስርጭታችን ዘገባ ይዘናል፤ ተከታተሉን! DW Amharic Facebook X Linkedin Pinterest Telegram Whatsapp Email 1 Comment አብይ ነገር ሲበላሽ ከጓደኛው ሚስት ከወለዳትና ሽመልስ አብዲሳ ከምትሰራው ልጁ በስተቀር የሚተርፍ ቤተሰብ የሚኖረው አይመስልም እነዚህ ድሮኖች እሱና ቤተሰቡን መጎብኘታቸው አይቀርም። Reply Leave a Reply Cancel replyYour email address will not be published. Δ Related Posts ወይ አማራ መሆን! – ሕሩይ እስጢፋኖስ – ጀርመን March 4, 2025 አማራ እስኪነሣ የሚያየው አበሣ! – ዳግማዊ ጉዱ ካሣ February 26, 2025 የአማራና የኦሮሙማ ድርድር – በሣቅ አትግደሉን! January 28, 2025 Previous Story ኮሎኔል ፉንታሁንን ለመግደል መሞከር! የብልጽግና ፍላጎት የብአዴን ተልዕኮ! Next Story ይድረስ ለውድ የክፉ ዘመን ጓዴ ፕሮ. ፍቅሬ ቶሎሣ – ከወንድምህ ይነጋል በላቸው Latest from Same Tags ወይ አማራ መሆን! – ሕሩይ እስጢፋኖስ – ጀርመን በዚህ በ21ኛው መቶ ክፍለ ዘመን የዓለም ሕዝብ የሥልጣኔ ቁንጮ ላይ በደረሰበትና ሁሉም የዐለም ሕዝብ በሙያውና በዕውቀቱ በጥበቡና በብልሀቱ እንዲሁም በመተባበሩና በአንድነቱ ሀገሩን በማልማትና በማበልፀግ አማራ እስኪነሣ የሚያየው አበሣ! – ዳግማዊ ጉዱ ካሣ አልማዝን የሚቆርጠው አልማዝ ብቻ ነው ይባላል፡፡ ከወርቅ የሚሠራ መጋዝ አልማዝን አይቆርጥም፡፡ ከብርና ከነሐስ የሚበጅ ጎራዴ አልማዝን አይሞነጭረውም፡፡ ለአልማዝ መዳኒቱ አልማዝ ብቻ ነው፡፡ “እግዜር ሲቆጣ የአማራና የኦሮሙማ ድርድር – በሣቅ አትግደሉን! ይነጋል በላቸው “አማራ በድርድር የሚፈታ ችግር አልገጠመውም” በሚል ርዕስ በፈረንጆቹ አቆጣጠር Sept. 16, 2023 የሚከተለውን መጣጥፍ ጽፌ እንቅልፍ ሳይበግራቸው፣ ድካም ወፃማ ሳይፈታቸው ለሀገራቸው ትንሣኤ እስክንድር ነጋ በታዛቢዎች አማካይነት ከአቢይ አህመድ ጋር የሚያደርገው ድርድር የአማራውን ህዝብ የተሟላ ነፃነት የሚያጎናፅፈው ወይስ ለዝንተ-ዓለም ኋላ ቀር ሆኖና ኑሮው ጨልሞበት እንዲቀር የሚያደርገው ? ፈቃዱ በቀለ(ዶ/ር) ጥር 19፣ 2017(January 27, 2025) ሰሞኑን እስክንድር ነጋ “እመራዋለሁ የሚለውን የፋኖ ክንፍ” በመወከል ከአቢይ አህመድ አገዛዝ ጋር፣ እሱ እንደሚለው ውይይት፣ በመሰረቱ ድርድር እንዳደረገ በተለይም እነ በአማራ ክልል 4,5 ሚሊየን ሕጻናት በጦርነቱ ከትምህርት ውጪ ሆነዋል በአማራ ክልል በፌደራል መንግሥት ሠራዊትና በፋኖ ታጣቂዎች መካከል በሚካሄደው ግጭት 4,5 ሚሊየን ሕጻናት በጦርነቱ ከትምህርት ገበታ ውጪ መሆናቸው ተገለጸ። መምህራን መሰደዳቸው እንዲሁም ቀየው በጦርነት
አብይ ነገር ሲበላሽ ከጓደኛው ሚስት ከወለዳትና ሽመልስ አብዲሳ ከምትሰራው ልጁ በስተቀር የሚተርፍ ቤተሰብ የሚኖረው አይመስልም እነዚህ ድሮኖች እሱና ቤተሰቡን መጎብኘታቸው አይቀርም። Reply
ወይ አማራ መሆን! – ሕሩይ እስጢፋኖስ – ጀርመን በዚህ በ21ኛው መቶ ክፍለ ዘመን የዓለም ሕዝብ የሥልጣኔ ቁንጮ ላይ በደረሰበትና ሁሉም የዐለም ሕዝብ በሙያውና በዕውቀቱ በጥበቡና በብልሀቱ እንዲሁም በመተባበሩና በአንድነቱ ሀገሩን በማልማትና በማበልፀግ
አማራ እስኪነሣ የሚያየው አበሣ! – ዳግማዊ ጉዱ ካሣ አልማዝን የሚቆርጠው አልማዝ ብቻ ነው ይባላል፡፡ ከወርቅ የሚሠራ መጋዝ አልማዝን አይቆርጥም፡፡ ከብርና ከነሐስ የሚበጅ ጎራዴ አልማዝን አይሞነጭረውም፡፡ ለአልማዝ መዳኒቱ አልማዝ ብቻ ነው፡፡ “እግዜር ሲቆጣ
የአማራና የኦሮሙማ ድርድር – በሣቅ አትግደሉን! ይነጋል በላቸው “አማራ በድርድር የሚፈታ ችግር አልገጠመውም” በሚል ርዕስ በፈረንጆቹ አቆጣጠር Sept. 16, 2023 የሚከተለውን መጣጥፍ ጽፌ እንቅልፍ ሳይበግራቸው፣ ድካም ወፃማ ሳይፈታቸው ለሀገራቸው ትንሣኤ
እስክንድር ነጋ በታዛቢዎች አማካይነት ከአቢይ አህመድ ጋር የሚያደርገው ድርድር የአማራውን ህዝብ የተሟላ ነፃነት የሚያጎናፅፈው ወይስ ለዝንተ-ዓለም ኋላ ቀር ሆኖና ኑሮው ጨልሞበት እንዲቀር የሚያደርገው ? ፈቃዱ በቀለ(ዶ/ር) ጥር 19፣ 2017(January 27, 2025) ሰሞኑን እስክንድር ነጋ “እመራዋለሁ የሚለውን የፋኖ ክንፍ” በመወከል ከአቢይ አህመድ አገዛዝ ጋር፣ እሱ እንደሚለው ውይይት፣ በመሰረቱ ድርድር እንዳደረገ በተለይም እነ
በአማራ ክልል 4,5 ሚሊየን ሕጻናት በጦርነቱ ከትምህርት ውጪ ሆነዋል በአማራ ክልል በፌደራል መንግሥት ሠራዊትና በፋኖ ታጣቂዎች መካከል በሚካሄደው ግጭት 4,5 ሚሊየን ሕጻናት በጦርነቱ ከትምህርት ገበታ ውጪ መሆናቸው ተገለጸ። መምህራን መሰደዳቸው እንዲሁም ቀየው በጦርነት