ነፃ አስተያየቶች - Page 207

የባለሙያ ቡድናችን ከፍተኛ ደረጃ ያላቸውን የግልነፃ የመረጃ ስብሰባዎች

“በሳዑዲ ተረጋጋ የሚባለው በጎርፍ በደረሰባቸው አደጋ ላይ ስላተኮሩ ነው፤ አሁንም ሰው እየተሰቃየ ነው” – ቃለ ምልልስ ከሳዑዲ (Audio)

November 19, 2013
እመቤት በሳዑዲ አረቢያ የሪያድ ከተማ ነዋሪ ነች። እስካሁን እጇን ለፖሊስ አትስጥ እንጂ ሰሞኑን በተፈጠረው ችግር ከቤት መውጣት አቁማለች። “ካለሥራ እቤት ከተቀመጥኩ 2 ሳምንት ሊሆነኝ

ወደአይምሮአችን እንመለስ!ቆም ብለንም እናስብ! – በአበራ ሽፈራው /ጀርመን/

November 18, 2013
 በአበራ ሽፈራው /ጀርመን/ በአረቡ ዓለም ከፍተኛ ተሰሚነትና የመላው ዓለም አይን ሁሉ በተለየ መልኩ በሚያያት ሳውዲአረቢያ በወገኖቻችን ላይ የደረሰው አሰቃቂ ግፍና መከራ ለትውልድ የማይረሳ ክፉ

ሀገራዊ ውርደት እንዲያበቃ ወያኔን ማስወገድ- በዳዊት መላኩ (ከጀርመን)

November 18, 2013
በዳዊት መላኩ (ከጀርመን) ኢትዮጵያውያን የወያኔ ባናዳዎች ባፈሙዝ ሀይል ስልጣን ላይ ከወጡበት እለት አንስቶ በርካቶች ለስደት፤ለእስራት፤ለሞት እና ለእንግልት ተዳርገዋል፡፡የሰሃራን በረሃ አቋርጠው ለማለፍ ሲሞክሩ የበረሃ እራት

“በሣዑዲ ዐረቢያ በሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ላይ የሚፈጸመዉ ዘግናኝ እና አረመኔአዊ ተግባር የወያኔ የግፍ አገዛዝ ውጤት ነዉ” – ሞረሽ

November 14, 2013
ወደአረቡ ዓለም በስደት በሚሄዱ ኢትዮጵያውያን ላይ ኢሰብአዊ እና በ21ኛው ክፍለ-ዘመን ይፈፀማሉ ተብለው የማይታሰቡ ግፎች መፈፀም ከጀመሩ ከሃያ ዓመታት የማያንስ ጊዜ አስቆጥረዋል። በተለይ ግን ሰሞኑን

“ይሄ ሁሉ ግፍ በኢትዮጵያውያን ላይ ሲደርስ ተገቢውን ምላሽ ካልሰጠ መንግስት ምንድነው የሚሰራው?” – ጋዜጠኛ ነብዪ ሲራክ ከሳዑዲ አረቢያ (ቃለምልልስ)

November 13, 2013
ህብር ሬዲዮ በወቅታዊው በኢትዮጵያውያን ላይ በሳውዲ አረቢያ በሚደርሰው ችግር ዙሪያ ከስፍራው ዘገባዎችን በማቅረብ ከሚታወቀው የጀርመን ድምጽ ሬዲዮ ዘጋቢ ከሆነው ጋዜጠኛ ነብዩ ሲራክ ጋር ቆይታ

በሳዑዲ ውስጥ በወገኖቻችን ላይ የሚደረገውን ግፍ ለማስቋም በጋራ እንቁም

November 13, 2013
ህዳር ፫ ቀን ፳፻፮ November 11, 2013 የኢትዮጵያ ህዝብ የጋራ ትግል ሽንጎ ከፍተኛ የአመራር ምክርቤት ቅዳሜ ጥቅምት 29፣ 2006 ባደረገው ስብሰባ በሳዑዲ አረቢያ በሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ላይ በሀገሪቱ መንግስት

በአንድነት የሕግና ሰብአዊ መብት ቋሚ ኮሚቴ የተዘጋጀ የሰብአዊ መብት ጥሰት ሪፖርት

November 12, 2013
በአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ (አንድነት) የሕግና ሰብአዊ መብት ቋሚ ኮሚቴ የተዘጋጀ   የሰብአዊ መብት ጥሰት ሪፖርት አዲስ አበባ  መስከረም 2006 ዓ.ም ማውጫ በአንድነት ለዴሞክራሲና

“ሁለቱም ባዶዎች ነበሩ!”/ለዘመኑ የሀገራችን “ቦለቲከኞች”/ – ከፊሊጶስ (ግጥም)

November 11, 2013
እ’ስራና  ቅል …….. አፈጣጠራቸው፣  ቢሆንም  ለየቅል፤ እንደ  አቅማቸው፣  ሠርተው በሀሳብ – ተግባር፣ ተግባብተው፤ ሰላም አግኝተው፣ አንድነት ይኖሩ ነበር፣ በአንድ ቤት። በፍቅራቸው፣ የሚቀናው ዱባ
1 205 206 207 208 209 250
Go toTop