ዜና ፀረሙስና ኮሚሽን የባለስልጣናትን የሀብት ዝርዝር ላለማሳወቅ እያንገራገረ ነው May 23, 2013 by ዘ-ሐበሻ ፍኖተ ነፃነት የፌደራል ስነ ምግባርና የፀረ ሙስና ኮሚሽን የባለስልጣኖችን የሀብት በዝርዝር ይፋ ለማድረግ ማመንታቱ በፓርላማ መነጋገሪያ ሆነ፡፡ የፌደራል ስነ ምግባርና የፀረ ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር Read More
ዜና ሕገ ወጥነት ከዓላማችን አይገታንም!!! (ከሰማያዊ ፓርቲ የተሰጠ ማብራሪያ) May 23, 2013 by ዘ-ሐበሻ ሕግ ምን ይላል? አዋጅ ቁጥር ፫/፲፱፻፹፫ ዓ.ም ስለ ሰላማዊ ሰልፍና ሕዝባዊ ስብሰባ ሥነ ሥርዓት የወጣ አዋጅ፤ ሰላማዊ ሰልፍ የጠራው አካል ስላለበት ግዴታ በአንቀጽ ፬ Read More
ዜና ፓትርያሪክ መርቆርዮስ ለምን እንደተሰደዱ ምላሽ የሚሰጥ ባለ 63 ገጽ መጽሐፍ ታትሞ ወጣ (ይዘነዋል) May 23, 2013 by ዘ-ሐበሻ (ዘ-ሐበሻ) ማርች 5 ቀን 2013 በአዲስ አበባ የሚገኘው ሲኖዶስ “ቤተክህነታዊ ሃረካት” ሲሉ ምእመናን የተቹትን ባለ 52 ገጽ መጽሐፍ በስደተኛው ሲኖዶስ ዙሪያ አሳትሞ መበተኑን በወቅቱ Read More
ዜና አቡነ ሕዝቅኤል የ6ኛው ፓትርያሪክ ምርጫ ድጋፍ ነፍገውኛል ያሏቸውን እየተበቀሉ የሚያስመስል ድርጊት እየፈጸሙ ነው ተባለ May 23, 2013 by ዘ-ሐበሻ በሀ/ስብከቱ የአቡነ ሕዝቅኤል አስተዳደር ሙስናና ጎጠኝነት ባስነሣው ቀውስ ተዘፍቋል የሊቀ ጳጳሱ ዘመዶች ከደብር እልቅና እስከ ዕቅብና በከፍተኛ ደመወዝ ተቀጥረዋል ሊቀ ጳጳሱ ሥራ አስኪያጁን ያገዱበት ርምጃ የሀ/ስብከቱን አድባራት Read More
ነፃ አስተያየቶች ወይ መላ ነሽ አሉ ወይ መላ አባ መላ! May 22, 2013 by ዘ-ሐበሻ ከሎሚ ተራተራ እነደምን ከርማችሁ ወዳጆች ? እኔ አምላክ ይክበር ይመሰገን ደህና ነኝ። ሰሞኑን ከወደ ትውልድ አገር የመጡን አዛውንት እንኳን ደህና መጡ፤ የሰሜን አሚሪካ አየርሰ Read More
ዜና በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት የሚመራው ሕጋዊው ቅዱስ ሲኖዶስ የአዲስ አበባው ሕገ ወጥ ሲኖዶስ ለበተነው የሐሰት ጽሑፍ የተሰጠ መልስ May 22, 2013 by ዘ-ሐበሻ ቅዱስ ዳዊት እናንተ የሰው ልጆች እስከ መቼ ድረስ ልባችሁን ታከብዳላችሁ በማለት ለንስሐ ስፍራ ሳይኖራቸው ሐሰትን ፀንሰው አመፃን የወለዱትን ሰዎች የገሠጸበትን የቅዱስ መጽሐፍን ኃይለ ቃል መነሻችን Read More
ነፃ አስተያየቶች ‹‹አድርባይነት›› የወያኔ/ኢህአዴግ መለያ ባህሪው ነው።‹‹አድርባይነት›› ምን ማለት ነው? May 22, 2013 by ዘ-ሐበሻ ከዘካሪያስ አሳዬ አንድ መልካም እድል ሲገኝ በዚያ ዕድል ቀዳሚ ተጠቃሚ ለመሆን የሚያንቀዠቅዥ ልክፍት አለ። የዚህ ልክፍት መጠሪያም ‹‹አድር ባይነት›› (Opportunism) ይባላል።መልካም አጋጣሚ ወይም ዕድል Read More
ዜና በጥቁር ገበያ የዶላር ዋጋ በሰላሳ ሳንቲም መቀነሱ አነጋጋሪ እየሆነ ነው May 22, 2013 by ዘ-ሐበሻ በሰንደቅ ጋዜጣ ሪፖርተር በአዲስ አበባ የሚገኙ የጥቁር ገበያ ባለድርሻዎች በከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት እና ታዋቂ ነጋዴዎች ከሙስና ጋር በተያያዘ ተጠርጥረው በመታሰራቸው በተፈጠረ መደናገጥ መነሻ ከፍተኛ Read More
ዜና (IMF) የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ እድገት ወደ 5 ነጥብ 5 እንደሚወርድ ተነበየ May 22, 2013 by ዘ-ሐበሻ በፀጋው መላኩ አለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት (IMF) ሰሞኑን የየሀገራቱን የኢኮኖሚ አጠቃላይ ሁኔታ አስመልክቶ ባወጣው ሪፖርት እ.ኤ.አ በ2014 የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ እድገት ወደ 5 ነጥብ 5 Read More
ዜና የኢሕአዴግ የአ.አ ወጣቶች ማህበር 15 አመራሩን አገደ May 22, 2013 by ዘ-ሐበሻ የአዲስ አበባ ወጣቶች ማህበር በጉባኤው ዋዜማ ላይ እየተወዛገበ ነው ‘‘የማህበሩ አመራር በኪራይ ሰብሳቢነት ተዘፍቋል’’ ከማህበሩ የታገዱ የም/ቤት አባላት ‘‘በኪራይ ሰብሳቢነት የተዘፈቁት የታገዱት አመራሮች ናቸው’’ Read More
ዜና የአያት አክሲዮን ማህበርና የስራ አመራሮቹ ላይ በእስርና ከፍተኛ በገንዘብ ተቀጡ May 22, 2013 by ዘ-ሐበሻ (ፍኖተ ነፃነት) የአያት አክሲዮን ማህበር፣ በስራአስኪያጁ አቶ አያሌው ተሰማና በሌሎች ማህበሩ አመራሮች ላይ ላይ በገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን በተመሠረቱባቸው ክሶች ጥፋተኛ በመባላቸው ዛሬ በልደታ ፌዴራል Read More
ነፃ አስተያየቶች ! …. ባህር ዳር አነባች…….! May 21, 2013 by ዘ-ሐበሻ ምነው ይህን ሁሉ??? “ሰካራም” የተባለው የፌደራል ፖሊስ መኮንን አስራ አራት ልጆችሽን ፈጀ። ይህን ሁሉ ግድያ ሲፈፅም (መንግስት ባለበት ሀገር) ሊያስቁመው የቻለ (ወይ የሞከረ) ሃይል Read More